ምርጫ 2018

የፖለቲካ ፓርቲዎች የምርጫ ቅስቀሳ ለማድረግ እንደተቸገሩ ገለጹ

የፖለቲካ ፓርቲዎች የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በየዓመቱ የሚሰጠው ገንዘብ መዘግየት እና የነዳጅ እጥረት እንዲሁም የፀጥታ ሁኔታ እና የፖለቲካ ጫና የምርጫ ቅስቀሳቸውን በፈለጉት መጠን እንዳያከናውኑ እንቅፋት መሆኑን ገለጹ። “ምርጫ 2018 -...