ትንታኔ

7ኛው ጠቅላላ ሀገራዊ ምርጫ ላይ ጥላ ያጠላው የጸጥታ ጉዳይ
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የምርጫ ቁሳቁሶች ዝግጅት እና የምርጫ አስፈጻሚዎችን ሥልጠና መጠናቀቅን ተከትሎ የ7ኛው ጠቅላላ ሀገራዊ ምርጫ የመራጮች ምዝገባ ከቅዳሜ የካቲት 28 ቀን ጀምሮ እንደሚከናወን አስታውቋል። ሆኖም፣ በሀገሪቱ አንዳንድ...

የዲጂታል የመራጮች ምዝገባ ተስፋና ስጋት
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ለ7ኛው ጠቅላላ ሀገራዊ ምርጫ የዕጩዎች እና የመራጮች ምዝገባ የሚያካሄድበትን የዲጂታል ሥርዓት በሀገሪቱ የምርጫ ታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ እንደሚተገበር አስታውቋል። ቦርዱ ይህ ሥርዓት የምርጫ ሂደቱን ለማዘመን፣ ለማቀላጠፍና...










