ባልደራስ ለእውነተኛ ዴሞክራሲ ውስጣዊ ክፍፍሉ ሳይቋጭ፣ ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ እየተዘጋጀ መሆኑ ተገለጸ

ባልደራስ ለእውነተኛ ዴሞክራሲ (ባልደራስ) ፓርቲ በዘንድሮው 7ኛው ጠቅላላ ሀገር አቀፍ ምርጫ “በውስጥ በነበሩ መከፋፈሎች” ውስጥ ሆኖም ለምርጫ እየተዘጋጀ መሆኑን የፓርቲው ፕሬዚዳንት አቶ አምሃ ዳኜ ለ“ምርጫ 2018 - ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” ገለጹ። ፕሬዚዳንቱ በውስጣዊ መከፋፈሉ ሳቢያ በበቂ ሁኔታ ዝግጅት ማድረግ ባይችሉም፣ ፓርቲው 300 የሚሆኑ ዕጩዎችን ለምርጫ ውድድር አስመዝግቧል ብለዋል። “ከዓመት በላይ ስንካሰስ...

ትንታኔ

ምርጫ 2018

ባልደራስ ለእውነተኛ ዴሞክራሲ ውስጣዊ ክፍፍሉ ሳይቋጭ፣ ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ...

ባልደራስ ለእውነተኛ ዴሞክራሲ (ባልደራስ) ፓርቲ በዘንድሮው 7ኛው ጠቅላላ ሀገር አቀፍ ምርጫ “በውስጥ በነበሩ መከፋፈሎች” ውስጥ ሆኖም ለምርጫ እየተዘጋጀ መሆኑን የፓርቲው ፕሬዚዳንት አቶ አምሃ ዳኜ ለ“ምርጫ 2018 - ኢትዮጵያ ኢንሳይደር”...
ምርጫ 2018

የመንግሥት “ጣልቃ ገብነቱ የማይቆም ከሆነ ከ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ፉክክር...

የዎላይታ ሕዝቦች ነፃነት ንቅናቄ (ዎሕነን) ፕሬዝዳንት ዶክተር ወልደማርያም ልሳኑ ከ“ምርጫ 2018 - ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” ጋር ባደረጉት ቆይታ፣ “በመንግሥት አካላት ምክንያት ፓርቲው የምርጫ ምልክቱን መለጠፍ እና ቅስቀሳ ማካሄድ አልቻለም” ብለዋል።...

ኢንፎግራፊክስ