የድምፅ መስጫ ወረቀቶች ኅትመት መጠናቀቁን ተከትሎ፣ ከምርጫው ራሳቸውን የሚያገሉ ዕጩዎችን ጥያቄ እንደማይቀበል ምርጫ ቦርድ አስታወቀ

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የ7ኛው ጠቅላላ አገራዊ ምርጫ የድምፅ መስጫ ወረቀቶች መታተማቸውን ተከትሎ፣ ከምርጫው ራሳቸውን በገዛ ፈቃዳቸው የሚያገሉ ዕጩዎችን ጥያቄ በሕግ አግባብ እንደማይቀበል አስታወቀ። ቦርዱ ይህንን ያስታወቀው የትብብር ለኢትዮጵያ አንድነት እና የኢትዮጵያ ሕዝባዊ አብዮታዊ ፓርቲ (ኢሕአፓ) ዕጩ ለነበሩት ለአቶ ይስሃቅ ወልዳይ በደብዳቤ በሰጠው ይፋዊ ምላሽ ነው። ምርጫ ቦርድ ግንቦት 11...

ትንታኔ

ምርጫ 2018

በሲዳማ ክልል ሰባት ፓርቲዎች ሲፎካከሩ፣ በአምስት ክልሎች ብልፅግና በብቸኝነት...

በመጪው ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ.ም. በሚካሄደው 7ኛው ጠቅላላ አገራዊ ምርጫ፣ ለክልል ምክር ቤቶች የሚቀርቡ ዕጩዎችን ዝርዝር “ምርጫ 2018 - ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ይፋ ባደረገው መረጃ...
ምርጫ 2018

ዶ/ር ራሔል ባፌ ኢሶዴፓ ያስመዘገባቸው 309 ዕጩዎች መሰረዛቸውን በመቃወም...

​የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ለኢትዮጵያ ሶሻል ዲሞክራቲክ ፓርቲ (ኢሶዴፓ) በጻፈው ደብዳቤ፣ ፓርቲው ለ7ኛው ጠቅላላ አገራዊ ምርጫ ያቀረባቸው ዕጩዎች ከውድድር ውጪ መደረጋቸውን አስታውቋል። ቦርዱ ይህን ውሳኔ ያስተላለፈው በፓርቲው ምክትል ሊቀመንበር...

ኢንፎግራፊክስ