ዜና

ዜና

ምርጫ ቦርድ በፍርድ ቤት ውሳኔ ሲአን ጠቅላላ ጉባኤ እንዲያደርግ ይሁንታውን ቢሰጥም፣ ለነገ የታቀደው ጉባዔ አይካሄድም

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የሲዳማ አርነት ንቅናቄ (ሲአን) ጠቅላላ ጉባዔ እንዲያደርግ እና የፀጥታ ድጋፍ እንዲሰጠው ለሲዳማ ክልል ፕሬዝዳንት እና ለክልሉ ፀጥታ ቢሮ ግንቦት 10 ቀን 2018 ዓ.ም. ደብዳቤ ቢልክም፣ በአዳራሽ እጦት እና የፀጥታው ኃይል “አልፈቀድኩም” በማለቱ፣ ጉባዔው እንደማይካሄድ አቶ ደሳለኝ ሜሳ ለ“ምርጫ 2018 - ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” ገልጸዋል። ጉዳዩ በፌዴራል ጠቅላይ...
ምርጫ 2018

የሐረሪ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የኢዜማን ዕጩ “ካለሕግ አግባብ...

የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትህ (ኢዜማ) በዛሬው ዕለት ግንቦት 7፣ 2018 ዓ.ም በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ በሐረሪ ክልል ያቀረበው ዕጩ በሐረሪ ክልላዊ መንግሥት ጠቅላይ ፍርድ ቤት የወንጀል እና ፍትሓ ብሔር ችሎት...
ምርጫ 2018

መድረክ ለምርጫ የሚወዳደረው ለተሳትፎ ያህል ብቻ እንደሆነ ሊቀ መንበሩ...

የአራት ፓርቲዎች ግንባር የሆነው የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ (መድረክ) በዘንድሮው 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የሚወዳደረው ለተሳትፎ ያህል መሆኑን የግንባሩ ሊቀመንበር አቶ አምዶም ገብረሥላሴ ለ“ምርጫ 2018 - ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” ገልጸዋል። መድረክ...
ምርጫ 2018

54 በመቶ የግል ዕጩዎች ሶማሊ ክልልን ወክለው ለክልልና ለፓርላማ...

ለ7ኛው ጠቅላላ አገራዊ ምርጫለፓርላማ እና ለክልል ምክር ቤቶች ከሚወዳደሩ 80 የግል ዕጩዎች መካከል፣ 43ቱ (54%) ከሱማሊ ክልል እንደሆኑ ምርጫ ቦርድ ይፋ ያደረገው ሰርተፊኬት የተሰጣቸው ዕጩዎች ዝርዝር አመላከተ። ከ43ቱ የግል...