ዜና

ዜና

ለሀገራዊ ምክክር በአጀንዳነት የቀረበው የኢትዮጵያ የምርጫ ስርዓት ችግሩ ምንድን ነው?

የኢትዮጵያ ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን 4 ሺሕ ገደማ ተሳታፊዎችን ከሚያወያይባቸው ንዑስ አጀንዳዎች መካከል፣ በአጀንዳ ቁጥር ሁለት ስር “የፖለቲካ ውክልና እና የምርጫ ሥርዓት ጉዳዮች” ዋነኛው ነው። አሁን ኢትዮጵያ የምትከተለው የምርጫ ሥርዓት የአብላጫ ድምፅ (First-Past-the-Post - FPTP) የሚባለው ሲሆን፣ እንደ አማራጭ ደግሞ የተመጣጣኝ ውክልና (Proportional Representation - PR) ለምክክሩ ቀርቧል። የምክክሩ ዋነኛ...
ምርጫ 2018

“የምክር ቤት ወንበር ያገኙ ዕጩዎችን ‘አትገቡም’ ማለትም ሆነ የዲሲፕሊን...

ሰባተኛውን ጠቅላላ አገራዊ ምርጫ ተከትሎ በትብብር ለኢትዮጵያ አንድነት ስም የምክር ቤት መቀመጫ ያሸነፉ ዕጩዎች ወደ ምክር ቤት አይገቡም መባሉን እና “እርምጃ ይወሰዳል” የሚለውን መግለጫ የትብብሩ እና የመላው ኢትዮጵያ አንድነት...
ማብራሪያ ሰጪዎች

ምርጫ ቦርድ የምርጫውን ጠቅላላ ውጤት አሳወቀ፤ ብልፅግና ፓርቲ የፌዴራል...

​የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ዛሬ ሰኔ 14 ቀን 2018 ዓ.ም. በስካይላይት ሆቴል ባዘጋጀው የ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የውጤት ማሳወቂያ መርሐ ግብር ላይ አጠቃላይ የምርጫውን ፍፃሜ ይፋ አድርጓል። ቦርዱ ባወጣው ይፋዊ መግለጫ...
ምርጫ 2018

በዛሬው የምርጫ ውጤት እወጃ ከሁለት እስከ ስድስት አሐዝ የተራራቀ...

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የ7ኛውን ጠቅላላ አገራዊ ምርጫ ውጤት የማረጋገጥ ሂደቱን በመቀጠል፣ ሰኔ 12 ቀን 2018 ዓ.ም. ምሽት በስካይላይት ሆቴል በሰጠው ዕለታዊ ጋዜጣዊ መግለጫ ተጨማሪ የጸደቁ ውጤቶችን ይፋ አደረገ...