
የሐረሪ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የኢዜማን ዕጩ “ካለሕግ አግባብ...
የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትህ (ኢዜማ) በዛሬው ዕለት ግንቦት 7፣ 2018 ዓ.ም በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ በሐረሪ ክልል ያቀረበው ዕጩ በሐረሪ ክልላዊ መንግሥት ጠቅላይ ፍርድ ቤት የወንጀል እና ፍትሓ ብሔር ችሎት...

መድረክ ለምርጫ የሚወዳደረው ለተሳትፎ ያህል ብቻ እንደሆነ ሊቀ መንበሩ...
የአራት ፓርቲዎች ግንባር የሆነው የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ (መድረክ) በዘንድሮው 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የሚወዳደረው ለተሳትፎ ያህል መሆኑን የግንባሩ ሊቀመንበር አቶ አምዶም ገብረሥላሴ ለ“ምርጫ 2018 - ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” ገልጸዋል።
መድረክ...

54 በመቶ የግል ዕጩዎች ሶማሊ ክልልን ወክለው ለክልልና ለፓርላማ...
ለ7ኛው ጠቅላላ አገራዊ ምርጫለፓርላማ እና ለክልል ምክር ቤቶች ከሚወዳደሩ 80 የግል ዕጩዎች መካከል፣ 43ቱ (54%) ከሱማሊ ክልል እንደሆኑ ምርጫ ቦርድ ይፋ ያደረገው ሰርተፊኬት የተሰጣቸው ዕጩዎች ዝርዝር አመላከተ። ከ43ቱ የግል...
