ትንታኔ

ትንታኔ

በሲዳማ ክልል ሰባት ፓርቲዎች ሲፎካከሩ፣ በአምስት ክልሎች ብልፅግና በብቸኝነት መንግሥት መመሥረት የሚያስችል የዕጩዎች ቁጥር ይዞ ቀርቧል ቀርቧል

በመጪው ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ.ም. በሚካሄደው 7ኛው ጠቅላላ አገራዊ ምርጫ፣ ለክልል ምክር ቤቶች የሚቀርቡ ዕጩዎችን ዝርዝር “ምርጫ 2018 - ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ይፋ ባደረገው መረጃ መሠረት አጠናቅራዋለች። በዚህ የዕጩዎች መረጃ መሠረት ሲዳማ ክልል ሰባት የፖለቲካ ፓርቲዎች ክልላዊ መንግሥት ለመመሥረት የሚያስችል የዕጩዎች ብዛት በማቅረብ ከፍተኛ ፉክክር...
ምርጫ 2018

ባልደራስ ለእውነተኛ ዴሞክራሲ ውስጣዊ ክፍፍሉ ሳይቋጭ፣ ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ...

ባልደራስ ለእውነተኛ ዴሞክራሲ (ባልደራስ) ፓርቲ በዘንድሮው 7ኛው ጠቅላላ ሀገር አቀፍ ምርጫ “በውስጥ በነበሩ መከፋፈሎች” ውስጥ ሆኖም ለምርጫ እየተዘጋጀ መሆኑን የፓርቲው ፕሬዚዳንት አቶ አምሃ ዳኜ ለ“ምርጫ 2018 - ኢትዮጵያ ኢንሳይደር”...
ምርጫ 2018

የመንግሥት “ጣልቃ ገብነቱ የማይቆም ከሆነ ከ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ፉክክር...

የዎላይታ ሕዝቦች ነፃነት ንቅናቄ (ዎሕነን) ፕሬዝዳንት ዶክተር ወልደማርያም ልሳኑ ከ“ምርጫ 2018 - ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” ጋር ባደረጉት ቆይታ፣ “በመንግሥት አካላት ምክንያት ፓርቲው የምርጫ ምልክቱን መለጠፍ እና ቅስቀሳ ማካሄድ አልቻለም” ብለዋል።...
ትንታኔ

“ያስቀመጥኳቸው ቅድመ ሁኔታዎች ሳይሟሉ በምርጫው መወዳደር ከአጃቢነት የዘለለ ትርጉም...

7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ከመካሄዱ በፊት ያስቀመጣቸው ቅድመ ሁኔታዎች እንዲፈጸሙ የጠየቀው የኢትዮጵያ ሕዝቦች አብዮታዊ ፓርቲ (ኢሕአፓ)፣ መንግሥት እነዚህን ጥያቄዎች ካልመለሰ በምርጫው መሳተፉ “ከአጃቢነት የዘለለ ትርጉም የለውም” ብሎ እንደሚያምን አስታውቋል። ፓርቲው...