ትንታኔ

ትንታኔ

የ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የመራጮች ድምፅ ቁጥር ምን ይነግረናል?

ሰባተኛው ጠቅላላ አገራዊ ምርጫ ግንቦት 24 ቀን 2018 በ501 የምርጫ ክልሎች ተካሂዷል። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሰኔ 14 ቀን 2018 የ486 የምርጫ ክልሎችን ውጤት ይፋ ያደረገ ሲሆን፣ በቀሪዎቹ ላይ ድጋሚ ምርጫ ወይም ድጋሚ ቆጠራ እንደሚካሄድ አስታውቋል። በማስከተልም ቦርዱ በሰኔ ወር መጨረሻ የምርጫውን ዝርዝር ውጤት በድረ-ገጹ ይፋ አድርጓል፤ “ምርጫ 2018...
ምርጫ 2018

የ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የመራጮች ምዝገባ ምን ይመስል ነበር?

የዘንድሮው 7ተኛው ጠቅላላ ሀገራዊ ምርጫ የመራጮች ምዝገባ የካቲት 28፣ 2018 ጀምሮ ትላንት ሚያዝያ 14 ተጠናቋል። በዚህ ከተለመደው በማኑዋል (የእጅ ጽሑፍ እና መዝገብ) ምዝገባ አሠራር በተጨማሪ፣ ለመጀመሪያ ጊዜ በአንዳንድ አካባቢዎች...
ምርጫ 2018

የፖለቲካ ፓርቲዎች የምርጫ ቅስቀሳ ለማድረግ እንደተቸገሩ ገለጹ

የፖለቲካ ፓርቲዎች የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በየዓመቱ የሚሰጠው ገንዘብ መዘግየት እና የነዳጅ እጥረት እንዲሁም የፀጥታ ሁኔታ እና የፖለቲካ ጫና የምርጫ ቅስቀሳቸውን በፈለጉት መጠን እንዳያከናውኑ እንቅፋት መሆኑን ገለጹ። “ምርጫ 2018 -...
ምርጫ 2018

ባልደራስ ለእውነተኛ ዴሞክራሲ ውስጣዊ ክፍፍሉ ሳይቋጭ፣ ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ...

ባልደራስ ለእውነተኛ ዴሞክራሲ (ባልደራስ) ፓርቲ በዘንድሮው 7ኛው ጠቅላላ ሀገር አቀፍ ምርጫ “በውስጥ በነበሩ መከፋፈሎች” ውስጥ ሆኖም ለምርጫ እየተዘጋጀ መሆኑን የፓርቲው ፕሬዚዳንት አቶ አምሃ ዳኜ ለ“ምርጫ 2018 - ኢትዮጵያ ኢንሳይደር”...