ምርጫ ቦርድ በፍርድ ቤት ውሳኔ ሲአን ጠቅላላ ጉባኤ እንዲያደርግ ይሁንታውን ቢሰጥም፣ ለነገ የታቀደው ጉባዔ...
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የሲዳማ አርነት ንቅናቄ (ሲአን) ጠቅላላ ጉባዔ እንዲያደርግ እና የፀጥታ ድጋፍ እንዲሰጠው ለሲዳማ ክልል ፕሬዝዳንት እና ለክልሉ ፀጥታ ቢሮ ግንቦት 10 ቀን 2018 ዓ.ም. ደብዳቤ ቢልክም፣ በአዳራሽ እጦት እና የፀጥታው ኃይል “አልፈቀድኩም”...
ጎጎት በገዢው ፓርቲ ሰልፍ ላይ ተሳትፈዋል ያላቸውን ግለሰቦችምርጫ ቦርድ “የምርጫ አስፈፃሚ አይደሉም” ሲል አስተባበለ
የጎጎት ለጉራጌ አንድነት እና ፍትሕ ፓርቲ (ጎጎት) “በጉራጌ ዞን እዣ 1 እና 2 ምርጫ ጣቢያ የሚገኙ ምርጫ አስፈፃሚዎች በአብዛኛው የገዢው ፓርቲ አባላት” መሆናቸውን ለብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ማሳወቁን፣ ለ “ምርጫ 2018 - ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” ገልጿል።
የፓርቲው ፕሬዝዳንት...
የድምፅ መስጫ ወረቀቶች ኅትመት መጠናቀቁን ተከትሎ፣ ከምርጫው ራሳቸውን የሚያገሉ ዕጩዎችን ጥያቄ እንደማይቀበል ምርጫ ቦርድ...
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የ7ኛው ጠቅላላ አገራዊ ምርጫ የድምፅ መስጫ ወረቀቶች መታተማቸውን ተከትሎ፣ ከምርጫው ራሳቸውን በገዛ ፈቃዳቸው የሚያገሉ ዕጩዎችን ጥያቄ በሕግ አግባብ እንደማይቀበል አስታወቀ። ቦርዱ ይህንን ያስታወቀው የትብብር ለኢትዮጵያ አንድነት እና የኢትዮጵያ ሕዝባዊ አብዮታዊ ፓርቲ...
በድሬዳዋ ከ47 የከተማ ምክር ቤት የምርጫ ክልሎች ውስጥ ብልፅግና በ32ቱ ብቻውን ይወዳደራል
“ምርጫ 2018 - ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” የተመለከተችው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ይፋ ያደረገው የ7ተኛው ጠቅላላ አገራዊ ምርጫ የዕጩዎች ዝርዝር ሰነድ እንደሚያሳየው፣ የድሬዳዋ ከተማ ምክር ቤት ካሉት 47 የምርጫ ክልሎች ውስጥ፣ በ32ቱ ብልፅግና ብቻውን እንደሚወዳደር ተረድታለች።
የድሬዳዋ ከተማ...
ትብብር ለኢትዮጵያ አንድነት በምርጫ ሂደት “እንከኖች” ሳቢያ ተሳትፎውን በድጋሚ ሊያጤን እንደሚችል አስጠነቀቀ፤ የአማራ እና...
የአምስት ተቃዋሚ ፖለቲካ ፓርቲዎች ስብስብ የሆነው ትብብር ለኢትዮጵያ አንድነት፣ በ7ኛው ጠቅላላ አገራዊ ምርጫ ሂደት ላይ “ገዢው ፓርቲ እያደረገው ያለው አፈና እና ወከባ ተባብሶ ቀጥሏል” ሲል ወቀሰ። ቅንጅቱ ዛሬ ግንቦት 11 ቀን 2018 ዓ.ም. በማስተባበሪያ ጽሕፈት...
በአማራ እና ኦሮሚያ ክልሎች “ምርጫ ለማድረግ አስቻይ ናቸው” የተባሉ አካባቢዎች በፖለቲካ ፓርቲዎች ጥያቄ እንደተነሳባቸው...
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ግንቦት 6 ቀን 2018 ዓ.ም. ባካሄደውና የፀጥታ ሁኔታን በተመለከተው ውይይት ላይ በአማራ እና ኦሮሚያ ክልሎች ምርጫ ለማካሄድ “አስቻይ” ስለመሆናቸው የቀረቡት ሪፖርቶች በፖለቲካ ፓርቲዎች ዘንድ ከፍተኛ ጭቅጭቅ ማስነሳታቸውን በውይይቱ የተሳተፉ እና ስማቸው...
የኢዜማ ከፍተኛ አመራር አቶ ግርማ ሰይፉ ለተቃዋሚ ፓርቲዎች በተለቀቁ የምርጫ ክልሎች ጉዳይ ከብልፅግና ፓርቲ...
ሌላው የፓርቲው ከፍተኛ አመራር አርክቴክት ዮሐንስ መኮንን በበኩላቸው “ከሰሞኑ ሲነዙ ከነበሩ ጉዳዮች አንዱ ብልፅግና ለኢዜማ ወንበር ለቀቀለት የሚለው ይገኝበታል። ብልፅግና የትኛው ወንበር ላይ መወዳደር እንዳለበት እኛ አንወስንለትም። መወሰን ያለባቸው እነሱ ናቸው፤ መጠ፟የቅም ካለባቸው እነሱ ሆነው፣ ኢዜማ ሊጠየቅ አይገባም” ብለዋል።
የሐረሪ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የኢዜማን ዕጩ “ካለሕግ አግባብ ከምርጫ ሰርዟል” ሲሉ የፓርቲው መሪ...
የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትህ (ኢዜማ) በዛሬው ዕለት ግንቦት 7፣ 2018 ዓ.ም በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ በሐረሪ ክልል ያቀረበው ዕጩ በሐረሪ ክልላዊ መንግሥት ጠቅላይ ፍርድ ቤት የወንጀል እና ፍትሓ ብሔር ችሎት መሠረት ከምርጫው ውጪ እንደተደረገበት አሳውቋል።
የፓርቲው መሪ አቶ...
መድረክ ለምርጫ የሚወዳደረው ለተሳትፎ ያህል ብቻ እንደሆነ ሊቀ መንበሩ አቶ አምዶም ገብረሥላሴ ገለጹ
የአራት ፓርቲዎች ግንባር የሆነው የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ (መድረክ) በዘንድሮው 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የሚወዳደረው ለተሳትፎ ያህል መሆኑን የግንባሩ ሊቀመንበር አቶ አምዶም ገብረሥላሴ ለ“ምርጫ 2018 - ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” ገልጸዋል።
መድረክ ዓረና ትግራይ ለዴሞክራሲ እና ሉዓላዊነት፣ የኦሮሞ...
54 በመቶ የግል ዕጩዎች ሶማሊ ክልልን ወክለው ለክልልና ለፓርላማ ወንበሮች የሚወዳደሩ መሆናቸው ተመላከተ
ለ7ኛው ጠቅላላ አገራዊ ምርጫለፓርላማ እና ለክልል ምክር ቤቶች ከሚወዳደሩ 80 የግል ዕጩዎች መካከል፣ 43ቱ (54%) ከሱማሊ ክልል እንደሆኑ ምርጫ ቦርድ ይፋ ያደረገው ሰርተፊኬት የተሰጣቸው ዕጩዎች ዝርዝር አመላከተ። ከ43ቱ የግል ተወዳዳ ዕጩዎች 39ኙ ለክልል ምክር ቤት...










