Crunching the Vote: An In-Depth Look at Ethiopia’s 7th General Elections
The 7th Ethiopian General Election was held on June 1, 2026, across 501 constituencies. The National Election Board of Ethiopia (NEBE) announced official results for 486 (out of 547) constituencies on June 21, 2026, stating...
የ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የመራጮች ድምፅ ቁጥር ምን ይነግረናል?
ሰባተኛው ጠቅላላ አገራዊ ምርጫ ግንቦት 24 ቀን 2018 በ501 የምርጫ ክልሎች ተካሂዷል። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሰኔ 14 ቀን 2018 የ486 የምርጫ ክልሎችን ውጤት ይፋ ያደረገ ሲሆን፣ በቀሪዎቹ ላይ ድጋሚ ምርጫ ወይም ድጋሚ ቆጠራ እንደሚካሄድ...
What Is the Problem with Ethiopia’s Electoral System Tabled for the National Dialogue?
Among the sub-agendas on which the Ethiopian National Dialogue Commission is engaging around 4,000 participants, “Issues of Political Representation and Electoral System” under Agenda Number Two is a primary focus. Ethiopia currently uses the First-Past-the-Post...
ለሀገራዊ ምክክር በአጀንዳነት የቀረበው የኢትዮጵያ የምርጫ ስርዓት ችግሩ ምንድን ነው?
የኢትዮጵያ ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን 4 ሺሕ ገደማ ተሳታፊዎችን ከሚያወያይባቸው ንዑስ አጀንዳዎች መካከል፣ በአጀንዳ ቁጥር ሁለት ስር “የፖለቲካ ውክልና እና የምርጫ ሥርዓት ጉዳዮች” ዋነኛው ነው። አሁን ኢትዮጵያ የምትከተለው የምርጫ ሥርዓት የአብላጫ ድምፅ (First-Past-the-Post - FPTP) የሚባለው...
በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ላይ ተመራጮች ያገኙት ድምፅ መካከል እጅግ የተጋነነ ልዩነት ተስተዋለ፤ ከአንድ ሺሕ...
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የ7ኛውን ጠቅላላ አገራዊ ምርጫ ከፊል አሃዛዊ ዝርዝር ይፋ ያደረገ ሲሆን፣ መረጃዎቹ በተለያዩ የምርጫ ክልሎች አሸናፊ የሆኑ ተመራጮች ባገኟቸው ድምፆች መካከል እጅግ ከፍተኛ ልዩነት እንዳለ ያሳያሉ። በአንዳንድ የምርጫ ክልሎች ከግማሽ ሚሊዮን በላይ...
ድጋሚ ቆጠራ የተደረገባቸው የምርጫ ቆጠራዎች ውጤት እስካሁን ይፋ አለመደረጉን ዕጩዎች ገለጹ፤ በሃላባ 1 የምርጫ...
ሰባተኛውን ጠቅላላ አገራዊ ምርጫ ተከትሎ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ድጋሚ የድምፅ ቆጠራ እንዲደረግባቸው በወሰነባቸው በርካታ የምርጫ ክልሎች ላይ ሂደቶቹ ቢጠናቀቁም፣ ቦርዱ ውጤቶቹን እስካሁን ይፋ እንዳላደረገ ተፎካካሪ ፓርቲዎች ገለጹ። በአንጻሩ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በሚገኘው የሃላባ 1 ምርጫ...
ተቃዋሚ ፓርቲዎች ለምን አያሸንፉም?
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የ7ኛውን ጠቅላላ አገራዊ ምርጫ የመጨረሻ ውጤት ይፋ ማድረጉን ተከትሎ፣ ብዙዎች እንደጠበቁት በአንድ ፓርቲ ፍፁም የበላይነት መጠናቀቁ ተረጋግጧል። ገዢው ብልፅግና ፓርቲ በፓርላማ 90 በመቶ ወንበሮችን እንዲሁም በክልሎች ምክር ቤቶች ደግሞ 89 በመቶ...
ብልፅግና ፓርቲ ለተቃዋሚዎች 15 በመቶ የምርጫ ክልሎችን ትቶ ለመወዳደር ከ6 ወራት በፊት ወስኖ እንደነበር...
ገዢው ብልፅግና ፓርቲ በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ወቅት ከ85 በመቶ በላይ በሆኑ የምርጫ ወንበሮች ላይ ሙሉ በሙሉ ላለመወዳደር እና ቀሪዎቹን 15 በመቶ መቀመጫዎች ለተፎካካሪ ፓርቲዎች ብቻ ለመተው ከስድስት ወራት በፊት ውሳኔ አሳልፎ እንደነበር ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ...
ከምርጫ ካርድ ነጠቃ እስከ ታዛቢዎች ድብደባ፤ፓርቲዎች በአንዳንድ ምርጫ ክልሎች ድጋሚ ምርጫ የጠየቁባቸው ምክንያቶች ምንድን...
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሰኔ 14 ቀን 2018 ዓ.ም. አጠቃላይ የምርጫ ውጤት ይፋ ባደረገበት ዕለት፣ በበርካታ የምርጫ ክልሎች ላይ ድጋሚ የድምፅ ቆጠራ እና ድጋሚ ምርጫ እንዲካሄድ መወሰኑን ማስታወቁ ይታወሳል። የቦርዱ ምክትል ሰብሳቢ አቶ ተስፋዬ ንዋይ...
“የምክር ቤት ወንበር ያገኙ ዕጩዎችን ‘አትገቡም’ ማለትም ሆነ የዲሲፕሊን እርምጃ መውሰድ በምክር ቤቱ አልተመከረበትም”...
ሰባተኛውን ጠቅላላ አገራዊ ምርጫ ተከትሎ በትብብር ለኢትዮጵያ አንድነት ስም የምክር ቤት መቀመጫ ያሸነፉ ዕጩዎች ወደ ምክር ቤት አይገቡም መባሉን እና “እርምጃ ይወሰዳል” የሚለውን መግለጫ የትብብሩ እና የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት (መኢአድ) ፕሬዚዳንት አቶ አብርሃም ጌጡ...








