የምርጫ ዕለት በኦሮሚያ እና በአማራ ክልሎች የተከሰተው ምንድን ነው?

ግንቦት 24፣ ቀን 2018 ዓ.ም. የተካሄደው የኢትዮጵያ 7ኛው ጠቅላላ አገራዊ ምርጫ፣ በአንዳንድ የኦሮሚያ እና አማራ አካባቢዎች በፀጥታ መታወክ ሳቢያ 143 የምርጫ ጣቢያዎች ምርጫ ከጀመሩ በኋላ እንዲያቋርጡ መገደዳቸውን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ገልጾ ነበር። ይሁንና የተከሰተው...

የቁጫ ሕዝብ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (ቁሕዴፓ) አባላት እና ዕጩዎች በአልባሳቸው ምክንያት ለምርጫ ቅስቀሳ ወደ ወረዳው...

የቁጫ ሕዝብ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (ቁሕዴፓ) ሚያዚያ 10 ቀን 2018 የምርጫ ቅስቀሳ ለማድረግ ወደ ጋሞ ዞን፣ ቁጫ ወረዳ የተጓዘ ቢሆንም በፀጥታ ኃይሎች ወደ ምርጫ ክልሉ እንዳይገባ መከልከሉን የፓርቲው ፕሬዚዳንት እና የኢትዮጵያ ሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት (ፓርላማ)...

የምርጫ አስፈፃሚዎች ክፍያቸው በመዘግየቱ “ራሳችንን ለእንግልት አሳልፈን ሰጥተናል” ሲሉ አማረሩ

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የቀጠራቸው ጊዜያዊ የምርጫ አስፈጻሚዎች ቀሪው 60 በመቶ ክፍያቸው እና የመራጮች ምዝገባ በተራዘመባቸው 14 ቀናት ሊታሰብላቸው የሚገባው ሙሉ አበል እንዳልተከፈላቸው በመግለጽ ቅሬታ አቀረቡ። ምርጫ ቦርድ በበኩሉ፣ የምርጫ አስፈጻሚዎች ቀሪው ክፍያ እንዲፈጸምላቸው መጀመሪያ...

እስካሁን በታወጁት የምርጫ ውጤቶች ብልፅግና ፓርቲ የተወዳደረባቸውን ወንበሮች በሙሉ ማሸነፉ ታውቋል

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የ7ኛውን ጠቅላላ አገራዊ ምርጫ ከፊል ውጤት እወጃ ከትላንት በመቀጠል፣ ዛሬ ሰኔ 3 ቀን 2018 ዓ.ም. ምሽት በስካይ ላይት ሆቴል በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ የሌሎች 22 የምርጫ ክልሎችን ውጤት አፅድቆ ይፋ አድርጓል። ቦርዱ ባወጣው...

ብልጽግና ፓርቲ የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት ካሉት 158 መቀመጫዎች መካከል በ24ቱ አይወዳደርም

ብልጽግና ፓርቲ ትላንት፣ መጋቢት 15፣ 2018 ይፋ ያደረገው የአዲስ አበባ ዕጩዎቹ ዝርዝር ላይ እንደተመለከተው፣ ለ7ኛውም ጠቅላላ ምርጫ ያስመዘገባቸው ዕጩዎች ብዛት 158ቱ መቀመጫዎች መካከል ለ134ቱ መሆኑ ተመላክቷል፤ ሆኖም፣ በቀሪዎቹ ሁሉም የከተማዋ የምርጫ ክልሎች ውስጥ የተወሰኑ ቁጥር...

ሰላም በመንግሥት ፍላጎት ብቻ የሚመጣ እንዳልሆነ ጠቅላይ ሚኒስትር አቢይ አህመድ ተናገሩ

የገዢው ፓርቲ ብልጽግና ፕሬዝዳንት እና ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አቢይ አህመድ ይህን ያሉት በኦሮሚያ ክልል ጅማ ዞን በሻሻ ተገኝተው ድምጽ ከሰጡ በኋላ ከጋዜጠኞች ጋር በነበራቸው ቆይታ ላይ ነው። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዚህ ጊዜ እንዳሉት "የጸጥታ ችግር እንዲፈታ ፓርቲዬ...

በልዩ ሁኔታ በተቋቋሙ የምርጫ ጣቢያዎች ድምፅ የመስጠት ሂደት እየተከናወነ ነው፤ በተፈናቃይ መጠለያዎች የመራጮች መረጃ...

ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ.ም. ከተከናወነው 7ኛው ጠቅላላ አገራዊ ምርጫ ቀጥሎ፣ በልዩ ሁኔታ በወታደራዊ ካምፖች እና በተፈናቃይ መጠለያ ጣቢያዎች ለሚገኙ ዜጎች ዛሬ ሰኔ 2 ቀን እንዲካሄድ በተያዘው መርሃ-ግብር መሠረት ድምፅ የመስጠት ሂደት እየተከናወነ ይገኛል። ይሁን እንጂ...

የፖለቲካ ፓርቲዎችየዲጂታል ምዝገባ ስርዓቱ ሊያስመዘግቡ ያቀዱትን የዕጩዎች ቁጥር እንደቀነሰባቸው አስታወቁ

ከ“ምርጫ 2018 - ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” ጋር ቆይታ ያደረጉ የፖለቲካ ፓርቲ አመራሮች ዕጩዎችን የማስመዘገቡ ሂደት በዲጂታል መከናወኑ እና ለመመዝገብ የብሔራዊ መታወቂያ እንደ ቅድመ ሁኔታ መቀመጡ፣ ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ሊያስመዘግቡ ካቀዱት የዕጩዎች ቁጥር ያነሰ ለማስመዝገብ እንዳስገደዳቸው ትብብር...

ነእፓ በአማራ ክልል “የማጭበርበር ተግባራት ተፈፅመዋል” በሚል ምርጫው እንዲደገም ጠየቀ

ነፃነትና እኩልነት ፓርቲ (ነእፓ) “በ7ኛው ዙር ጠቅላላ ምርጫ ሂደት በአማራ ክልል በተወሰኑ የምርጫ ክልሎች የደረሱ ችግሮች” በሚል ትላንት ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ.ም. ባወጣው የቅሬታ መግለጫ፣ ከምርጫ ሕግና ሥነ-ሥርዓት ያፈነገጡ ተግባራት መፈጸማቸውን በመጥቀስ ምርጫው እንዲደገም...

ነእፓ ራሱን “ዕጩ መንግሥት” አድርጎ እንደሚቆጥር የፓርቲው የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ ነቢሃ መሐመድ ገለጹ

በመጪው 7ኛው ጠቅላላ ሀገራዊ ምርጫ ለፌደራል የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤትና ለክልል ምክር ቤቶች ወደ 1,500 የሚጠጉ ዕጩዎችን ያቀረበው የነጻነትና እኩልነት ፓርቲ (ነእፓ)፤ ራሱን “ዕጩ መንግሥት” አድርጎ እንደሚቆጥር የፓርቲው የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ ነቢሃ መሐመድ ገለጹ። ነቢሃ በተለይ...