ብልጽግና ፓርቲ የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት ካሉት 158 መቀመጫዎች መካከል በ24ቱ አይወዳደርም
ብልጽግና ፓርቲ ትላንት፣ መጋቢት 15፣ 2018 ይፋ ያደረገው የአዲስ አበባ ዕጩዎቹ ዝርዝር ላይ እንደተመለከተው፣ ለ7ኛውም ጠቅላላ ምርጫ ያስመዘገባቸው ዕጩዎች ብዛት 158ቱ መቀመጫዎች መካከል ለ134ቱ መሆኑ ተመላክቷል፤ ሆኖም፣ በቀሪዎቹ ሁሉም የከተማዋ የምርጫ ክልሎች ውስጥ የተወሰኑ ቁጥር...
‘ሥራችንን ብናስረክብም ደሞዝ እና አበል እየተከፈለን አይደለም’ በሚል የምርጫ አስፈፃሚዎች አማረሩ
በመራጮች ምዝገባ ሂደት ላይ ተሰማርተው የነበሩ የምርጫ አስፈፃሚዎች፣ ሥራቸውን በአግባቡ አጠናቀው ቢያስረክቡም የክፍያ መዘግየት ቅሬታ እንደፈጠረባቸው “ምርጫ 2018 - ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” የተመለከተቻቸው የአቤቱታ ደብዳቤዎች አመላከቱ። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በበኩሉ “አጠቃላይ በውሉ ያስመዘገቡት መረጃ ላይ...
ትብብር ለኢትዮጵያ አንድነት በምርጫ ሂደት “እንከኖች” ሳቢያ ተሳትፎውን በድጋሚ ሊያጤን እንደሚችል አስጠነቀቀ፤ የአማራ እና...
የአምስት ተቃዋሚ ፖለቲካ ፓርቲዎች ስብስብ የሆነው ትብብር ለኢትዮጵያ አንድነት፣ በ7ኛው ጠቅላላ አገራዊ ምርጫ ሂደት ላይ “ገዢው ፓርቲ እያደረገው ያለው አፈና እና ወከባ ተባብሶ ቀጥሏል” ሲል ወቀሰ። ቅንጅቱ ዛሬ ግንቦት 11 ቀን 2018 ዓ.ም. በማስተባበሪያ ጽሕፈት...
ገዢው ብልፅግና ፓርቲ ለ64 የፓርላማ መቀመጫዎች ብቻውን ለምርጫ መቅረቡ ታወቀ
ገዢው ብልጽግና ፓርቲ በመጪው ግንቦት መጨረሻ በሚደረገው ምርጫ፣ በአምስት ክልሎች በሚገኙ 64 የምርጫ ክልሎች ብቻውን ለፓርላማ እንደሚወዳደር የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በትላትንናው ዕለት ይፋ ያደረገው ሰነድ አመለከተ። ከእነዚህ የምርጫ ክልሎች ውስጥ አርባ ስድስቱ በኦሮሚያ፣ አስራ...
ምርጫ ቦርድ የመራጮች ምዝገባን ለ14 ቀናት ማራዘሙ እስከ 1.6 ቢሊዮን ብር ተጨማሪ ገንዘብ እንዳስወጣው...
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የመራጮች ምዝገባ ከየካቲት 28፣ 2018 ዓ.ም እስከ መጋቢት 28 ድረስ እንደሚካሄድ አቅዶት የነበረውን የጊዜ ሰሌዳ ለ14 ቀናት በማራዘሙ እስከ 1.6 ቢሊዮን ብር ተጨማሪ ወጪ እንዳስወጣው ገልጿል።
የስድስተኛው እና ሰባተኛው ሀገር ዐቀፍ ምርጫዎች ዕጩዎች ንፅፅር
በሰባተኛው ሀገር አቀፍ ምርጫ የግል ተወዳዳሪ ዕጩዎች ቁጥር ከስድስተኛው ምርጫ አንፃር በግማሽ ቀነሰ
የምርጫ ተሳታፊ ፖለቲካ ፓርቲዎች እና የግል ተወዳዳሪዎች ቁጥር በከፊል ሲቀንስ፣ የጠቅላላ ዕጩዎች ብዛት ግን ጭማሪ ማሳየቱን የስድስተኛው እና ሰባተኛው ሀገር አቀፍ ምርጫዎች ንፅፅር...
የምርጫ ቦርድ ውሳኔ በፍርድ ቤት ጊዜያዊ እገዳ ተጣለበት
የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት፤ አምስት የምርጫ ክልሎች ከትግራይ ክልል ውጭ ሆነው በቀጥታ የፓርላማ ምርጫ እንዲካሄድባቸው በተላለፈው ውሳኔ ላይ ጊዜያዊ የእግድ ውሳኔ አስተላለፈ። ፍርድ ቤቱ እግዱን ያስተላለፈው ከዴሞክራሲያዊ ስምረት ትግራይ (ስምረት) ፓርቲ የቀረበውን የእግድ አቤቱታ ተከትሎ...
ብልጽግና ፓርቲ በመጪው ምርጫ የሚጠቀምበትን ምልክት እና ማኒፌስቶውን አስተዋወቀ
ገዢው ብልጽግና ፓርቲ ለመጪው ምርጫ ያዘጋጀው ማኒፌስቶ በዋናነት ትኩረት ያደረገው፤ “በመግባባት፣ በመፍታት፣ በማስፋት እና በመገንባት” ላይ መሆኑን የፓርቲው ምክትል ፕሬዝዳንት አቶ አደም ፋራህ ተናገሩ። የምርጫ ማኒፌስቶዉ ዋነኛ እሳቤ “ሀገራዊ መግባባት ለመፍጠር መትጋት” እንደሆነም ገልጸዋል።
አቶ አደም...
ባልደራስ ለእውነተኛ ዴሞክራሲ ውስጣዊ ክፍፍሉ ሳይቋጭ፣ ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ እየተዘጋጀ መሆኑ ተገለጸ
ባልደራስ ለእውነተኛ ዴሞክራሲ (ባልደራስ) ፓርቲ በዘንድሮው 7ኛው ጠቅላላ ሀገር አቀፍ ምርጫ “በውስጥ በነበሩ መከፋፈሎች” ውስጥ ሆኖም ለምርጫ እየተዘጋጀ መሆኑን የፓርቲው ፕሬዚዳንት አቶ አምሃ ዳኜ ለ“ምርጫ 2018 - ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” ገለጹ። ፕሬዚዳንቱ በውስጣዊ መከፋፈሉ ሳቢያ በበቂ...
የድምፅ መስጫ ወረቀቶች ኅትመት መጠናቀቁን ተከትሎ፣ ከምርጫው ራሳቸውን የሚያገሉ ዕጩዎችን ጥያቄ እንደማይቀበል ምርጫ ቦርድ...
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የ7ኛው ጠቅላላ አገራዊ ምርጫ የድምፅ መስጫ ወረቀቶች መታተማቸውን ተከትሎ፣ ከምርጫው ራሳቸውን በገዛ ፈቃዳቸው የሚያገሉ ዕጩዎችን ጥያቄ በሕግ አግባብ እንደማይቀበል አስታወቀ። ቦርዱ ይህንን ያስታወቀው የትብብር ለኢትዮጵያ አንድነት እና የኢትዮጵያ ሕዝባዊ አብዮታዊ ፓርቲ...










