የአብን የፓርላማ አባሉ ዶ/ር አበባው ደሳለው በመጪው ምርጫ ኢሕአፓን ወክለው ሊወዳደሩ ነው

በሰኔ 2013 ዓ.ም በተካሄደው ሀገር አቀፍ ምርጫ የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄን ወክለው የፓርላማ አባል የሆኑት ዶ/ር አበባው ደሳለው፤ በመጪው ምርጫ ኢሕአፓን ወክለው ሊወዳደሩ ነው። የአብን የአዲስ አበባ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ የነበሩት ዶ/ር ይህዓለም ታምሩም በተመሳሳይ መልኩ...

በድሬዳዋ ከ47 የከተማ ምክር ቤት የምርጫ ክልሎች ውስጥ ብልፅግና በ32ቱ ብቻውን ይወዳደራል

“ምርጫ 2018 - ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” የተመለከተችው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ይፋ ያደረገው የ7ተኛው ጠቅላላ አገራዊ ምርጫ የዕጩዎች ዝርዝር ሰነድ እንደሚያሳየው፣ የድሬዳዋ ከተማ ምክር ቤት ካሉት 47 የምርጫ ክልሎች ውስጥ፣ በ32ቱ ብልፅግና ብቻውን እንደሚወዳደር ተረድታለች። የድሬዳዋ ከተማ...

የምርጫ ሳምንት ማጠቃለያ፦ ከቅድመ ምርጫው መዋቅራዊ ጫናዎች እስከ ምርጫው ዕለት ተግዳሮቶች

ባሳለፍነው ሰኞ ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ.ም. የተከናወነውን 7ኛውን ጠቅላላ አገራዊ ምርጫ ለመቃኘት የ“ምርጫ 2018 - ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” ዘጋቢዎች ከዋዜማው ጀምሮ እስከ ማግስቱ ድረስ በአዲስ አበባ፣ ሐረር፣ ባሕር ዳር እና ድሬዳዋ ከተሞች ሰፊ የመስክ ቅኝት...

ኦፌኮ ምርጫው “አምባገነናዊነትን ሕጋዊ ለማድረግ የተወጠነ የፖለቲካ ድራማ” ነው ሲል ከሰሰ

የኦሮሞ ፌደራላዊ ኮንግረስ (ኦፌኮ) ትናንት ሰኔ 3 ቀን 2018 ዓ.ም. ባወጣው መግለጫ፣ በቅርቡ የተከናወነው 7ኛው ጠቅላላ አገራዊ ምርጫ “በማግለል፣ በማስገደድ እና መዋቅራዊ በሆነ የምርጫ ስርቆት የተበከለ” በመሆኑ ሂደቱን ሙሉ በሙሉ ትርጉም አልባ አድርጎታል ሲል በከረረ...

በአማራ እና ትግራይ ክልሎች “አከራካሪ” አካባቢዎች የመራጮች ምዝገባ አልተጀመረም

ለ7ኛው ጠቅላላ ሀገራዊ ምርጫ በአማራ እና በትግራይ ክልሎች “አከራካሪ” በተባሉት አምስቱ የምርጫ ክልሎች፡- ሁመራ፣ አዲ ረመጽ፣ ጠለምት፣ ኦፍላ ኮረም እና አላማጣ የምርጫ ክልሎች ውስጥ ያሉ አካባቢዎች የመራጮች ምዝገባን ጨምሮ ምንም ዓይነት የምርጫ እንቅስቃሴ እየተካሄደ አለመሆኑን...

በ7ተኛው ጠቅላላ አገራዊ ምርጫ ስንት የተቃዋሚ ፓርቲ ወኪሎች ወይም የግል ተወዳዳሪዎች ፓርላማ ሊገቡ ይችላሉ?

(ምርጫ 2018 - ኢትዮጵያ ኢንሳይደር) ነገ፣ ግንቦት 24፣ 2018 በሚካሄደው 7ኛው ጠቅላላ አገራዊ ምርጫ፣ ለፓርላማ ምርጫ የሚካሄድባቸው የፓርላማ ወንበሮች 501 መሆናቸው ታውቋል፤ ይህም የሆነው የትግራይ 38 እና የአማራ 8 ወንበሮች ምርጫ ስለማይካሄድባቸው ነው። ብልፅግና ፓርቲ...

ምርጫ ቦርድ የ24 ምርጫ ክልሎች ውጤቶችን አፀደቀ፤ ሁለት ብልፅግና ያልተፎካከራቸው የተቃዋሚ ፓርቲ ዕጩዎች መመረጣቸው...

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ዛሬ፣ ሰኔ 2፣ 2018 የመጀመሪያ ዙር የ24 ምርጫ ክልሎችን ውጤት አፅድቆ ይፋ አድርጓል። ከተረጋገጡት ውጤቶች መካከል ከአንድ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት (ፓርላማ) እና ከአንድ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ምክር ቤት ወንበሮች በቀር፣...

ምርጫ ቦርድ በአማራ ክልል በ8 የምርጫ ክልሎች ምርጫ እንደማይደረግ ሲገልጽ፣ በኦሮሚያ ግን በሁሉም የምርጫ...

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ሜላትወርቅ ኃይሉ በአማራ ክልል በሚገኙ ስምንት የምርጫ ክልሎች ውስጥ በመጪው ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ.ም. የታቀደው ጠቅላላ ምርጫ እንደማይካሄድ በይፋ አሳወቁ። ሰብሳቢዋ ይህንን የገለጹት ቦርዱ ዛሬ፣ ግንቦት 18 ቀን የቅድመ...

‘ሥራችንን ብናስረክብም ደሞዝ እና አበል እየተከፈለን አይደለም’ በሚል የምርጫ አስፈፃሚዎች አማረሩ

በመራጮች ምዝገባ ሂደት ላይ ተሰማርተው የነበሩ የምርጫ አስፈፃሚዎች፣ ሥራቸውን በአግባቡ አጠናቀው ቢያስረክቡም የክፍያ መዘግየት ቅሬታ እንደፈጠረባቸው “ምርጫ 2018 - ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” የተመለከተቻቸው የአቤቱታ ደብዳቤዎች አመላከቱ። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በበኩሉ “አጠቃላይ በውሉ ያስመዘገቡት መረጃ ላይ...