ኦፌኮ ምርጫው “አምባገነናዊነትን ሕጋዊ ለማድረግ የተወጠነ የፖለቲካ ድራማ” ነው ሲል ከሰሰ

የኦሮሞ ፌደራላዊ ኮንግረስ (ኦፌኮ) ትናንት ሰኔ 3 ቀን 2018 ዓ.ም. ባወጣው መግለጫ፣ በቅርቡ የተከናወነው 7ኛው ጠቅላላ አገራዊ ምርጫ “በማግለል፣ በማስገደድ እና መዋቅራዊ በሆነ የምርጫ ስርቆት የተበከለ” በመሆኑ ሂደቱን ሙሉ በሙሉ ትርጉም አልባ አድርጎታል ሲል በከረረ...

እስካሁን በታወጁት የምርጫ ውጤቶች ብልፅግና ፓርቲ የተወዳደረባቸውን ወንበሮች በሙሉ ማሸነፉ ታውቋል

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የ7ኛውን ጠቅላላ አገራዊ ምርጫ ከፊል ውጤት እወጃ ከትላንት በመቀጠል፣ ዛሬ ሰኔ 3 ቀን 2018 ዓ.ም. ምሽት በስካይ ላይት ሆቴል በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ የሌሎች 22 የምርጫ ክልሎችን ውጤት አፅድቆ ይፋ አድርጓል። ቦርዱ ባወጣው...

ምርጫ ቦርድ የ24 ምርጫ ክልሎች ውጤቶችን አፀደቀ፤ ሁለት ብልፅግና ያልተፎካከራቸው የተቃዋሚ ፓርቲ ዕጩዎች መመረጣቸው...

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ዛሬ፣ ሰኔ 2፣ 2018 የመጀመሪያ ዙር የ24 ምርጫ ክልሎችን ውጤት አፅድቆ ይፋ አድርጓል። ከተረጋገጡት ውጤቶች መካከል ከአንድ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት (ፓርላማ) እና ከአንድ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ምክር ቤት ወንበሮች በቀር፣...

በልዩ ሁኔታ በተቋቋሙ የምርጫ ጣቢያዎች ድምፅ የመስጠት ሂደት እየተከናወነ ነው፤ በተፈናቃይ መጠለያዎች የመራጮች መረጃ...

ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ.ም. ከተከናወነው 7ኛው ጠቅላላ አገራዊ ምርጫ ቀጥሎ፣ በልዩ ሁኔታ በወታደራዊ ካምፖች እና በተፈናቃይ መጠለያ ጣቢያዎች ለሚገኙ ዜጎች ዛሬ ሰኔ 2 ቀን እንዲካሄድ በተያዘው መርሃ-ግብር መሠረት ድምፅ የመስጠት ሂደት እየተከናወነ ይገኛል። ይሁን እንጂ...

ተቃዋሚ ፓርቲዎች ክምርጫው ዕለት ጀምሮ ለወከባ መጋለጣቸውን ገለጹ

የ7ኛው ጠቅላላ አገራዊ ምርጫ የድምፅ አሰጣጥ መጠናቀቁን ተከትሎ፣ ከተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲዎች በኩል የሚሰነዘሩ ይፋዊ ወቀሳዎችና ክሶች ከመዋቅራዊ የምርጫ ማጭበርበር ባለፈ፣ ወደ ድኅረ ምርጫ እስራት፣ ድብደባና የታዛቢዎች ማደናቀፍ መሸጋገራቸውን ፓርቲዎቹ ለ“ምርጫ 2018 - ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” ገለጹ።...

የምርጫ ሳምንት ማጠቃለያ፦ ከቅድመ ምርጫው መዋቅራዊ ጫናዎች እስከ ምርጫው ዕለት ተግዳሮቶች

ባሳለፍነው ሰኞ ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ.ም. የተከናወነውን 7ኛውን ጠቅላላ አገራዊ ምርጫ ለመቃኘት የ“ምርጫ 2018 - ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” ዘጋቢዎች ከዋዜማው ጀምሮ እስከ ማግስቱ ድረስ በአዲስ አበባ፣ ሐረር፣ ባሕር ዳር እና ድሬዳዋ ከተሞች ሰፊ የመስክ ቅኝት...

“ገዢው ፓርቲ የመንግሥት ልማትን ለምርጫ ቅስቀሳ ተጠቅሞበታል” ሲል ኢዜማ ወቀሰ

ሰኞ ግንቦት 24 ቀን የተካሄደውን 7ኛውን ጠቅላላ አገራዊ ምርጫ ተከትሎ፣ የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትሕ (ኢዜማ) ዛሬ አርብ ግንቦት 28 ቀን 2018 ዓ.ም. በሰጠው መግለጫ ምርጫው በሰላም መጠናቀቁ በበጎ የሚነሳ ቢሆንም፣ በገዢው ፓርቲ መዋቅራዊ ተፅዕኖዎች፣ በምርጫ...

ትብብር ለኢትዮጵያ አንድነት የጥምረቱ የምርጫ ጉዳዮች ኃላፊ ሰጥተውታል የተባለውን መግለጫ “በተግባርም በአስተዋፅዖም የማናውቀው ግለሰብ”...

ትብብር ለኢትዮጵያ አንድነት (ትብብር) የተሰኘው የፖለቲካ ፓርቲዎች ጥምረት ዛሬ አርብ ግንቦት 28 ቀን 2018 ዓ.ም. በማኅበራዊ ድረገጹ ባወጣው መግለጫ, “በትብብሩ ስም የተሰጠ እና የድርጅቱን ይፋዊ አቋም የማይወክል፣ እንዲያውም ከተቋቋምንበት ዓላማ በተፃራሪ የቆመ መግለጫ በሚዲያ ተሰራጭቷል”...

የተፈናቀሉበት አካባቢ ያሉ ዕጩዎችን ለመምረጥ እንደተገደዱ የደብረ ብርሃን ተፈናቃዮች ገለጹ

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በአገር ውስጥ ተፈናቃዮች (IDPs) እና በሚሊተሪ ካምፖች ውስጥ በመጪው ሰኔ 2 ቀን 2018 ዓ.ም. ልዩ የምርጫ ድምፅ አሰጣጥ እንደሚካሄድ በገለጸ ማግስት፣ በደብረ ብርሃን መጠለያ ጣቢያዎች የሚገኙ ተፈናቃዮች በሂደቱ ላይ ያላቸውን ጠንካራ...

የምርጫው ይፋዊ ውጤት ከሚታወጅበት ሁለት ቀን አስቀድሞ ልዩ የምርጫ መርሐ-ግብር እንደሚኖር ቦርዱ አስታወቀ

ሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ ባለፈው ሰኞ ተካሄዶ መጠናቀቁ ቢገለጽም፤ የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች እና የመከላከያ ሰራዊት አባላት ግን ድምጻቸውን የሚሰጡት ገና በሚቀጥለው ሳምንት እንደሆነ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ገልጿል። ቦርዱ የምርጫውን የመጨረሻ ይፋዊ ውጤት ይገልጻል ተብሎ ከሚጠበቅበት...