የአፍሪካ ኅብረት እና ኢጋድ በከፊል ኢትዮጵያ ምርጫ አለመካሄዱ በአካታችነቱ ላይ ክፍተት መፍጠሩን ገለጹ

ከሁለት ቀናት በፊት ግንቦት 24 ቀን የተከናወነውን 7ኛውን ጠቅላላ አገራዊ ምርጫ አስመልክቶ፣ የአፍሪካ ኅብረት (AU) እና የምሥራቅ አፍሪካ በይነ መንግሥታት ባለሥልጣን (ኢጋድ) የታዛቢዎች ቡድን ዛሬ ግንቦት 26 ቀን 2018 ዓ.ም. የጋራ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥተዋል። መግለጫውን...

በ130 ምርጫ ጣቢያዎች የመራጮች መዝገብ ላይ ያልተገኙ እና ካርድ ያልያዙ መራጮች እንዲመርጡ መደረጋቸውን ኅብረት...

ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ.ም. የተከናወነውን 7ኛውን ጠቅላላ አገራዊ ምርጫ አስመልክቶ፣ የኢትዮጵያ የሲቪል ማኅበራት ድርጅቶች ኅብረት ለምርጫ (ኅብረት ለምርጫ) ዛሬ ረቡዕ ግንቦት 26 ቀን 2018 ዓ.ም. ባወጣው የመጀመሪያ ደረጃ የትዝብት ሪፖርት፤ በድምፅ አሰጣጥ እና በቆጠራ...

በቁጫ ምርጫ ክልል የተካሄደው 7ኛው አገራዊ ምርጫ “ተጭበርብሯል” ሲል ቁሕዴፓ አስታወቀ

ከሁለት ቀናት በፊት ግንቦት 24 ቀን በተከናወነው 7ኛው ጠቅላላ አገራዊ ምርጫ ላይ በቁጫ ምርጫ ክልል የተካሄደው የድምፅ አሰጣጥ ሂደት ፍጹም ተዓማኒነት የሌለው እና “የተጭበረበረ” ነው ሲል የቁጫ ሕዝብ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (ቁሕዴፓ) በጽኑ ወቀሰ። ፓርቲው ዛሬ ረቡዕ...

ትብብር ለኢትዮጵያ አንድነት አባላቱ ቢመረጡም እንኳን በጥምረቱ ስም ወደ ምክር ቤት እንዳይገቡ አሳሰበ

ከትላንት በስቲያ ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ.ም. የተከናወነውን 7ኛውን ጠቅላላ አገራዊ ምርጫ ተከትሎ፣ ትብብር ለኢትዮጵያ አንድነት የተሰኘው የፖለቲካ ፓርቲዎች ጥምረት ባወጣው መግለጫ፣ የዘንድሮው ምርጫ “ዴሞክራሲን አያዋልድም፣ መፍትሔም አይፈይድም” ሲል በጽኑ ወቀሰ። ጥምረቱ ዛሬ፣ ረቡዕ፣ ግንቦት 26...

የአውሮፓ ኅብረት አገራት 7ተኛው ጠቅላላ ምርጫ “መካሄዱን” እንቀበለዋለን አሉ፤ ምርጫ ያልተካሄደባቸው የምርጫ ክልሎችም “ይህን...

​ተቀማጭነታቸውን በአዲስ አበባ ያደረጉ የአውሮፓ ኅብረት አባል አገራት እና ሌሎች የምዕራባውያን ዲፕሎማቲክ ማኅበረሰብ አባላት፣ በትላንትናው ዕለት የተጠናቀቀውን 7ኛውን ጠቅላላ አገራዊ ምርጫ አስመልክቶ የጋራ መግለጫ አውጥተዋል። አገራቱ በጋራ ባወጡት መግለጫ ኢትዮጵያ 7ተኛውን ጠቅላላ አገራዊ ምርጫ ማካሄዷን...

ትላንት እስከ ምሽት ሁለት ሰዓት ድረስ 40 ሚሊዮን መራጮች ድምጽ መስጠታቸውን ምርጫ ቦርድ አስታወቀ

በትላንትናው ዕለት በተካሄደው ሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ፤ እስከ ምሽቱ ሁለት ሰዓት ድረስ 40 ሚሊዮን መራጮች ድምጽ መስጠታቸውን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ዋና ሰብሳቢ ሜላትወርቅ ኃይሉ ትላንት በሰጡት መግለጫ ተናገሩ። የምርጫ ቆጠራ በትላንትናው ዕለት በማይጠናቀቅባቸው ቦታዎች፤ በዛሬው...

ነእፓ በአማራ ክልል “የማጭበርበር ተግባራት ተፈፅመዋል” በሚል ምርጫው እንዲደገም ጠየቀ

ነፃነትና እኩልነት ፓርቲ (ነእፓ) “በ7ኛው ዙር ጠቅላላ ምርጫ ሂደት በአማራ ክልል በተወሰኑ የምርጫ ክልሎች የደረሱ ችግሮች” በሚል ትላንት ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ.ም. ባወጣው የቅሬታ መግለጫ፣ ከምርጫ ሕግና ሥነ-ሥርዓት ያፈነገጡ ተግባራት መፈጸማቸውን በመጥቀስ ምርጫው እንዲደገም...

ኢሰመኮ በምርጫው ዕለት “መሰረታዊ የሰብአዊ መብቶች ጥሰት አልተፈጸሙም” አለ

የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) በትላንትናው ዕለት የተካሄደው ሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ፣ “ሰላማዊ”፣ “አሳታፊ”፣ “ዲሞክራሲያዊ” እና “አካታች” እንደነበር ገለጸ። ኮሚሽኑ ምርጫው “መሰረታዊ የሰብአዊ መብቶች ጥሰት ያልተፈጸመበት” እና “የተለመዱ ዓለም አቀፍ የምርጫ መስፈርቶችን ባሟላ” ሁኔታ የተካሄደ መሆኑንም...

በ947 ምርጫ ጣቢያዎች ከጠዋቱ 12 ሰዓት በፊት ድምጽ መሰጠት መጀመሩ ተገለጸ

የኢትዮጵያ ሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ኅብረት ለምርጫ እንደገለጸው፣ ምልከታ ካደረገባቸው 2 ሺሕ 258 ምርጫ ጣቢያዎች ውስጥ በ947 ወይም 42 በመቶዎቹ ላይ ከንጋቱ 12 ሰዓት በፊት ድምጽ መሰጠት መጀመሩን ማረጋገጡን ገልጿል። ድርጅቱ ዛሬ ግንቦት 24፣ 2018 በመካሄድ...

ሰላም በመንግሥት ፍላጎት ብቻ የሚመጣ እንዳልሆነ ጠቅላይ ሚኒስትር አቢይ አህመድ ተናገሩ

የገዢው ፓርቲ ብልጽግና ፕሬዝዳንት እና ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አቢይ አህመድ ይህን ያሉት በኦሮሚያ ክልል ጅማ ዞን በሻሻ ተገኝተው ድምጽ ከሰጡ በኋላ ከጋዜጠኞች ጋር በነበራቸው ቆይታ ላይ ነው። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዚህ ጊዜ እንዳሉት "የጸጥታ ችግር እንዲፈታ ፓርቲዬ...