በአዲስ አበባ፣ በባሕር ዳር እና በሐረር የምርጫ ጣቢያዎች ከማለዳው 11፡30 ጀምሮ ረዣዥም የመራጮች ሰልፎች...
7ኛው ጠቅላላ አገራዊ ምርጫ ዛሬ ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ.ም. ከጠዋቱ 12፡00 ሰዓት ጀምሮ በተለያዩ የአገሪቱ አካባቢዎች በይፋ መካሄድ የጀመረ ሲሆን፣ መራጮች ከማለዳው 11፡30 ጀምሮ በምርጫ ጣቢያዎች ተገኝተው ረጅም ሰልፎችን በመያዝ ቦታቸውን መያዛቸው ተስተውሏል። በአዲስ...
በጸጥታ ችግር ምክንያት 143 የምርጫ ጣቢያዎች በዛሬው ዕለት አለመከፈታቸውን ምርጫ ቦርድ አሳወቀ
በጸጥታ ችግር ምክንያት 143 የምርጫ ጣቢያዎች በዛሬው ዕለት አለመከፈታቸውን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አስታወቀ። በኦሮሚያ እና በአማራ ክልል “በተወሰኑ ቦታዎች” የድምጽ መስጠት ሂደቱ ከተጀመረ በኋላ የተቋረጠባቸው የምርጫ ጣቢያዎች እንዳሉም ቦርዱ ገልጿል።
ቦርዱ ይህን ያስታወቀው ዛሬ ሰኞ...
የአዲስ አበባ የምርጫ ጣቢያዎች በድምጽ መስጪያ ቀን ዋዜማ
በነገው ዕለት ለሚካሄደው ሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ በአዲስ አበባ ከተማ የተደረገውን ዝግጅትን ለመቃኘት፣ የ“ምርጫ 2018 - ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” ዘጋቢዎች ዛሬ እሁድ በቦሌ፣ አራዳ፣ ልደታ፣ ቂርቆስ፣ የካ እና ንፋስ ስልክ ክፍለ ከተሞች የመስክ ቅኝት አድርገዋል። ዘጋቢዎቻችን በተመለከቷቸው...
በ7ተኛው ጠቅላላ አገራዊ ምርጫ ስንት የተቃዋሚ ፓርቲ ወኪሎች ወይም የግል ተወዳዳሪዎች ፓርላማ ሊገቡ ይችላሉ?
(ምርጫ 2018 - ኢትዮጵያ ኢንሳይደር) ነገ፣ ግንቦት 24፣ 2018 በሚካሄደው 7ኛው ጠቅላላ አገራዊ ምርጫ፣ ለፓርላማ ምርጫ የሚካሄድባቸው የፓርላማ ወንበሮች 501 መሆናቸው ታውቋል፤ ይህም የሆነው የትግራይ 38 እና የአማራ 8 ወንበሮች ምርጫ ስለማይካሄድባቸው ነው። ብልፅግና ፓርቲ...
ከ54 ሚሊዮን በላይ መራጮች ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ መመዝገባቸውን ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አስታወቀ፤ በአማራ እና...
ለመጪው ሰኞ ሰኔ 1 ቀን 2018 ዓ.ም. ለተቀጠረው 7ኛው ጠቅላላ አገራዊ ምርጫ በአጠቃላይ 54 ሚሊዮን 57 ሺህ 861 መራጮች በይፋ መመዝገባቸውን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ምሽቱን በሰጠው መግለጫ አስታወቀ። ከዚህ ቀደም የተመዘገቡ መራጮች ቁጥር 50.5...
የምርጫ 2018 ወሳኝ ቁጥሮች
“ምርጫ 2018 - ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” ከተለያዩ ሚዲያዎችና ተቋማት የሚወጡ የ7ኛው ጠቅላላ አገራዊ ምርጫ ቁጥር ነክ መረጃዎች እርስ በርስ የሚጋጩና ወጥነት የሌላቸው መሆናቸውን ታዝባለች። ይህንን ክፍተት ለመሙላት የዝግጅት ክፍላችን ያደረገውን የመረጃ ማጣራት ሥራ ተከትሎ፣ የኢትዮጵያ ብሔራዊ...
የፀጥታ ስጋት፣ የበጀት እጥረት፣ ፖለቲካዊ ጫና እና የፖሊሲ ለውጥ የተፈተነው የምርጫ ቅስቀሳ
ለመጪው ሰኞ ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ.ም. ለታቀደው 7ኛው ጠቅላላ አገራዊ ምርጫ የፖለቲካ ፓርቲዎችና የግል ዕጩዎች ለአምስት ወራት ያህል ሲያካሂዱት የቆዩት የምረጡኝ ቅስቀሳ ትናንት ግንቦት 19 ቀን በይፋ ተጠናቋል። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ባወጣው የጊዜ...
በባሕርዳር ከተማ የሚገኙ ነዋሪዎች “በግዳጅ” ለድጋፍ ሰልፍ ውጡ መባላቸው ተገቢ እንዳልሆነ ተናገሩ
ግንቦት 18 ቀን 2018 በባሕር ዳር ከተማ መንግሥት “የድጋፍ ሰልፍ” ሲል የጠራው ትዕይንት በታላቁ ስታድየም የተካሄደ ሲሆን፣ ቤት ለቤት በተደረገ ቅስቀሳ በአስገዳጅ መልኩ ለሰልፍ ውጡ መባላቸውን “ምርጫ 2018 - ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” ያነጋገረቻቸው ነዋሪዎች ገልጸዋል።
ገዢው ፓርቲ...
የምርጫ 2018 ዕጩዎች ስብጥር፤ በቁጥር እና በምስላዊ መግለጫ
ግንቦት 19፣ 2018 (ምርጫ 2018 - ኢትዮጵያ ኢንሳይደር)፤ የ7ኛው ጠቅላላ አገራዊ ምርጫ በመጪው ሰኞ፣ ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ.ም. ለማካሄድ የሚያስችሉ የመጨረሻ ምዕራፍ ዝግጅቶች እየተደረጉ ነው። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ይፋዊ ሰነዶች እንደሚያመላክቱት፣ ምርጫው ከትግራይ...
ምርጫ ቦርድ በአማራ ክልል በ8 የምርጫ ክልሎች ምርጫ እንደማይደረግ ሲገልጽ፣ በኦሮሚያ ግን በሁሉም የምርጫ...
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ሜላትወርቅ ኃይሉ በአማራ ክልል በሚገኙ ስምንት የምርጫ ክልሎች ውስጥ በመጪው ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ.ም. የታቀደው ጠቅላላ ምርጫ እንደማይካሄድ በይፋ አሳወቁ። ሰብሳቢዋ ይህንን የገለጹት ቦርዱ ዛሬ፣ ግንቦት 18 ቀን የቅድመ...









