“ብልጽግና የመንግሥት ሥልጣንን ይዣለሁ ብሎ ሥልጣን በሌላ መንገድ ለመቀጠል ፈፅሞ አያስብም” – የአዲስ አበባ...
ገዢው ብልጽግና ፓርቲ “የመንግስት ስልጣንን ይዣለሁ ብሎ ስልጣን በሌላ መንገድ ለመቀጠል ፈጽሞ አያስብም” ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ተናገሩ። በሚቀጥለው ሳምንት በሚካሄደው ምርጫ የከተማይቱ ነዋሪ ለፓርቲው ድምጽ እንዲሰጥ ለማሳመን “በብዙ መንገድ እየሰራ” መሆኑንም...
ለዘንድሮው ምርጫ ተመዝግበው የነበሩ 6 የፖለቲካ ፓርቲዎች ከተወዳዳሪነት መውጣታቸው ተገለጸ
በ7ኛው ጠቅላላ አገራዊ ምርጫ ለመወዳደር መጀመሪያ ላይ ከተመዘገቡት 48 የፖለቲካ ፓርቲዎች መካከል ስድስቱ ከፉክክሩ ውጪ መደረጋቸውንና በዚህም ሳቢያ በዘንድሮው ውድድር ላይ የሚሳተፉት 42 ፓርቲዎች ብቻ መሆናቸውን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ለ“ምርጫ 2018 - ኢትዮጵያ ኢንሳይደር”...
የአፍሪካ ኅብረት እና የኢጋድ የምርጫ ታዛቢዎች በዚህ ሳምንት ወደ አዲስ አበባ ይገባሉ ተባለ
የአፍሪካ ኅብረት ታዛቢዎች ልዑክ በዛሬው ዕለት ግንቦት 17ቀን 2018 ዓ.ም እና ግንቦት 18 ቀን 2018 ዓ.ም አዲስ አበባ እንደሚገባ ኅብረቱ ለ"ምርጫ 2018 - ኢትዮጵያ ኢንሳይደር" ገልጿል።
የምስራቅ አፍሪካ የበይነ መንግሥታት ድርጅት (ኢጋድ/IGAD) በበኩሉ 24 ታዛቢዎቹን በመጪው...
ምርጫ ቦርድ በፍርድ ቤት ውሳኔ ሲአን ጠቅላላ ጉባኤ እንዲያደርግ ይሁንታውን ቢሰጥም፣ ለነገ የታቀደው ጉባዔ...
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የሲዳማ አርነት ንቅናቄ (ሲአን) ጠቅላላ ጉባዔ እንዲያደርግ እና የፀጥታ ድጋፍ እንዲሰጠው ለሲዳማ ክልል ፕሬዝዳንት እና ለክልሉ ፀጥታ ቢሮ ግንቦት 10 ቀን 2018 ዓ.ም. ደብዳቤ ቢልክም፣ በአዳራሽ እጦት እና የፀጥታው ኃይል “አልፈቀድኩም”...
ጎጎት በገዢው ፓርቲ ሰልፍ ላይ ተሳትፈዋል ያላቸውን ግለሰቦችምርጫ ቦርድ “የምርጫ አስፈፃሚ አይደሉም” ሲል አስተባበለ
የጎጎት ለጉራጌ አንድነት እና ፍትሕ ፓርቲ (ጎጎት) “በጉራጌ ዞን እዣ 1 እና 2 ምርጫ ጣቢያ የሚገኙ ምርጫ አስፈፃሚዎች በአብዛኛው የገዢው ፓርቲ አባላት” መሆናቸውን ለብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ማሳወቁን፣ ለ “ምርጫ 2018 - ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” ገልጿል።
የፓርቲው ፕሬዝዳንት...
የድምፅ መስጫ ወረቀቶች ኅትመት መጠናቀቁን ተከትሎ፣ ከምርጫው ራሳቸውን የሚያገሉ ዕጩዎችን ጥያቄ እንደማይቀበል ምርጫ ቦርድ...
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የ7ኛው ጠቅላላ አገራዊ ምርጫ የድምፅ መስጫ ወረቀቶች መታተማቸውን ተከትሎ፣ ከምርጫው ራሳቸውን በገዛ ፈቃዳቸው የሚያገሉ ዕጩዎችን ጥያቄ በሕግ አግባብ እንደማይቀበል አስታወቀ። ቦርዱ ይህንን ያስታወቀው የትብብር ለኢትዮጵያ አንድነት እና የኢትዮጵያ ሕዝባዊ አብዮታዊ ፓርቲ...
በድሬዳዋ ከ47 የከተማ ምክር ቤት የምርጫ ክልሎች ውስጥ ብልፅግና በ32ቱ ብቻውን ይወዳደራል
“ምርጫ 2018 - ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” የተመለከተችው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ይፋ ያደረገው የ7ተኛው ጠቅላላ አገራዊ ምርጫ የዕጩዎች ዝርዝር ሰነድ እንደሚያሳየው፣ የድሬዳዋ ከተማ ምክር ቤት ካሉት 47 የምርጫ ክልሎች ውስጥ፣ በ32ቱ ብልፅግና ብቻውን እንደሚወዳደር ተረድታለች።
የድሬዳዋ ከተማ...
ትብብር ለኢትዮጵያ አንድነት በምርጫ ሂደት “እንከኖች” ሳቢያ ተሳትፎውን በድጋሚ ሊያጤን እንደሚችል አስጠነቀቀ፤ የአማራ እና...
የአምስት ተቃዋሚ ፖለቲካ ፓርቲዎች ስብስብ የሆነው ትብብር ለኢትዮጵያ አንድነት፣ በ7ኛው ጠቅላላ አገራዊ ምርጫ ሂደት ላይ “ገዢው ፓርቲ እያደረገው ያለው አፈና እና ወከባ ተባብሶ ቀጥሏል” ሲል ወቀሰ። ቅንጅቱ ዛሬ ግንቦት 11 ቀን 2018 ዓ.ም. በማስተባበሪያ ጽሕፈት...
በአማራ እና ኦሮሚያ ክልሎች “ምርጫ ለማድረግ አስቻይ ናቸው” የተባሉ አካባቢዎች በፖለቲካ ፓርቲዎች ጥያቄ እንደተነሳባቸው...
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ግንቦት 6 ቀን 2018 ዓ.ም. ባካሄደውና የፀጥታ ሁኔታን በተመለከተው ውይይት ላይ በአማራ እና ኦሮሚያ ክልሎች ምርጫ ለማካሄድ “አስቻይ” ስለመሆናቸው የቀረቡት ሪፖርቶች በፖለቲካ ፓርቲዎች ዘንድ ከፍተኛ ጭቅጭቅ ማስነሳታቸውን በውይይቱ የተሳተፉ እና ስማቸው...
የኢዜማ ከፍተኛ አመራር አቶ ግርማ ሰይፉ ለተቃዋሚ ፓርቲዎች በተለቀቁ የምርጫ ክልሎች ጉዳይ ከብልፅግና ፓርቲ...
ሌላው የፓርቲው ከፍተኛ አመራር አርክቴክት ዮሐንስ መኮንን በበኩላቸው “ከሰሞኑ ሲነዙ ከነበሩ ጉዳዮች አንዱ ብልፅግና ለኢዜማ ወንበር ለቀቀለት የሚለው ይገኝበታል። ብልፅግና የትኛው ወንበር ላይ መወዳደር እንዳለበት እኛ አንወስንለትም። መወሰን ያለባቸው እነሱ ናቸው፤ መጠ፟የቅም ካለባቸው እነሱ ሆነው፣ ኢዜማ ሊጠየቅ አይገባም” ብለዋል።










