የነእፓ ሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ በተወዳደሩበት የሃላባ 1 የምርጫ ክልል “የምርጫውን ተአማኒነት ሙሉ ለሙሉ የሚያጠራጥሩ...
የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ከፍተኛ አመራሮች በሃላባ ቁጥር 1 ምርጫ ክልል ለክልል ምክር ቤት በተካሄደው ውድድር ላይ ሕገወጥ የውጤት ማጭበርበር እና መዋቅራዊ ጥሰት ፈጽመዋል ሲሉ የነፃነት እና እኩልነት ፓርቲ (ነእፓ) የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ እና የዚሁ ምርጫ...
ገዢው ፓርቲ ባልተወዳደረበት የአዲስ አበባ ምርጫ ክልል 11 ዶ/ር አበባው ደሳለው ሳይመረጡ ቀሩ፤ የግል...
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሰኔ 10 ቀን 2018 ዓ.ም. ምሽቱን ይፋ ካደረጋቸው የምርጫ ክልል ውጤቶች መካከል የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የምርጫ ክልል 11 ውጤት አንዱ ሲሆን፣ ገዢው ብልፅግና ፓርቲ ዕጩ ባላቀረበበት በዚህ ምርጫ ክልል የትብብር...
የምርጫ አስፈፃሚዎች ክፍያቸው በመዘግየቱ “ራሳችንን ለእንግልት አሳልፈን ሰጥተናል” ሲሉ አማረሩ
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የቀጠራቸው ጊዜያዊ የምርጫ አስፈጻሚዎች ቀሪው 60 በመቶ ክፍያቸው እና የመራጮች ምዝገባ በተራዘመባቸው 14 ቀናት ሊታሰብላቸው የሚገባው ሙሉ አበል እንዳልተከፈላቸው በመግለጽ ቅሬታ አቀረቡ። ምርጫ ቦርድ በበኩሉ፣ የምርጫ አስፈጻሚዎች ቀሪው ክፍያ እንዲፈጸምላቸው መጀመሪያ...
የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እና የምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህን ጨምሮ የታዋቂ ፖለቲከኞች የምርጫ...
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የ7ኛውን ጠቅላላ አገራዊ ምርጫ ውጤት የማረጋገጥ ሂደቱን በመቀጠል፣ የ723 የምርጫ ክልሎችን ውጤት ማፅደቁን ዛሬ ሰኔ 10 ቀን 2018 ዓ.ም. በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ አስታወቀ።
ቦርዱ በ3 ዙር ካወጃቸው ውጤቶች በተጨማሪ ዛሬ የ40 የሕዝብ...
በአማራ ክልል በድምፅ መስጫው ዕለት በነዋሪዎች ምስክርነት እና በባለሥልጣናት መግለጫዎች መካከል መቃረን መፈጠሩ ተገለጠ
ግንቦት 24፣ 2018 ቀን 2018 ዓ.ም. በተካሄደው 7ኛው ጠቅላላ አገራዊ ምርጫ በአማራ ክልል በሚገኙ አንዳንድ ዞኖችና ወረዳዎች ውስጥ የምርጫ ሂደቱ በጸጥታ ችግር ምክንያት ተቋርጦ የነበረ ቢሆንም፣ የመንግሥት የአካባቢ መዋቅሮች “ሂደቱ በስኬት ተጠናቋል” የሚል የግምገማ ውጤት...
ምርጫ ቦርድ የቁጫ ሕዝብ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ ያቀረበውን “የውጤት ይሰረዝልኝ” አቤቱታ ውድቅ አደረገ
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የቁጫ ሕዝብ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (ቁሕዴፓ) በቁጫ ምርጫ ክልል የተካሄደው የ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ውጤት እንዲሰረዝለት ያቀረበውን ይፋዊ አቤቱታ ውድቅ ማድረጉን አስታወቀ።
ቦርዱ ሰኔ 9 ቀን 2018 ዓ.ም. ለፓርቲው በጻፈውና የቦርዱ ምክትል ሰብሳቢ አቶ...
የምርጫ ዕለት በኦሮሚያ እና በአማራ ክልሎች የተከሰተው ምንድን ነው?
ግንቦት 24፣ ቀን 2018 ዓ.ም. የተካሄደው የኢትዮጵያ 7ኛው ጠቅላላ አገራዊ ምርጫ፣ በአንዳንድ የኦሮሚያ እና አማራ አካባቢዎች በፀጥታ መታወክ ሳቢያ 143 የምርጫ ጣቢያዎች ምርጫ ከጀመሩ በኋላ እንዲያቋርጡ መገደዳቸውን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ገልጾ ነበር። ይሁንና የተከሰተው...
በ25 ድምፅ ወደ ምክር ቤት፤ በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ እጅግ ዝቅተኛ በሆነ የድምፅ ቁጥር የተመረጡ...
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ከሰኔ 2 እስከ ሰኔ 4 ቀን 2018 ዓ.ም. ባወጣቸው ተከታታይ መግለጫዎች ያፀደቃቸው ከፊል ውጤቶች፣ በርካታ ተፎካካሪ በሌለባቸው የምርጫ ክልሎች የሚወዳደሩ ዕጩዎች እጅግ ዝቅተኛ በሆነ የመራጮች ድምፅ ወደ ምክር ቤቶች መግባታቸውን አሳዩ።
ቦርዱ...
ጎጎት ፓርቲ በስምንት የምርጫ ክልሎች መሠረታዊ የሕግ ጥሰት ተፈፅሟል አለ
የጎጎት ለጉራጌ አንድነት እና ፍትሕ ፓርቲ በጉራጌ ዞን እና በምሥራቅ ጉራጌ ዞኖች ስር በሚገነኑ ስምንት የምርጫ ክልሎች ላይ የምርጫውን ውጤት ፍጹም ሊያስቀይር የሚችል መሠረታዊ የሕግ ጥሰት መፈጸሙን አስታወቀ።
ፓርቲው ትናንት ሰኔ 4 ቀን 2018 ዓ.ም. ለጋዜጠኞች...
ብልፅግና ፓርቲ ያለተፎካካሪ የተወዳደረባቸውን በርካታ ወንበሮች ማሸነፉ ሲገለጽ፣ ተቃዋሚዎችም ብልፅግና ያልተወዳደረባቸውን ወንበሮች ማሸነፋቸውን ቀጥለዋል
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የ7ኛውን ጠቅላላ አገራዊ ምርጫ ከፊል ውጤት ማሳወቁን በመቀጠል፣ ዛሬ ሰኔ 4 ቀን 2018 ዓ.ም. በሰጠው 3ኛ ዙር መግለጫ የሌሎች 32 የምርጫ ክልሎችን ውጤት አፅድቆ ይፋ አድርጓል።
የቦርዱ የስነ-ዜጋ ትምህርት ኃላፊ አርማዬ አሰፋ...










