Sample Category Title

የ7ተኛው ጠቅላላ ሀገራዊ ምርጫ የመራጮች ምዝገባ ነገ የካቲት 28 ቀን 2018 ዓ.ም ይጀምራል

የ7ተኛው ጠቅላላ ሀገራዊ ምርጫ የመራጮች ምዝገባ ነገ የካቲት 28 ቀን 2018 ዓ.ም ይጀምራል። ምዝገባው በአዲስ አበባ እና ድሬዳዋ ከተማ መስተዳደሮች እንዲሁም በሐረሪ ክልል ሙሉ በሙሉ በዲጂታል የሚከናወን ሲሆን በአፋር ክልል ደግሞ ከዚህ በፊት በተለመደው በእጅ ወይም በማኑዋል የሚከናወን ይሆናል። በተቀሩት ክልሎች የመራጮች ምዝገባው በዲጂታል እና በማኑዋል አማራጮች ይካሄዳል። የዲጂታል ምዝገባው...
ምርጫ 2018

በትግራይ ክልል ስር የነበሩ አምስት የምርጫ ክልሎች “በቀጥታ” ምርጫ...

በትግራይ እና በአማራ ክልሎች መካከል “አከራካሪ ሆነው” የቆዩ የተባሉ አምስት የምርጫ ክልሎች፤ “የይገባኛል ጥያቄው እስከሚፈታ” ድረስ ከትግራይ ክልል ውጪ ሆነው ለፓርላማ “በቀጥታ” ምርጫ እንዲደረግባቸው ውሳኔ ተላለፈ። ውሳኔ የተላለፈባቸው የምርጫ...
ዜና

የኢዜማው መሪ ፕ/ር ብርሀኑ ነጋ  በመጪው ሀገራዊ ምርጫ ተፎካካሪ...

የኢትዮጵያ ዜጎች ለማህበራዊ ፍትህ-ኢዜማ መሪ ፕሮፌሰር ብርሀኑ ነጋ ሀገርን ለማሻገር መጪው 7ተኛ ጠቅላላ ሀገራዊ ምርጫ ተፎካካሪ ፓርቲዎች “ወንበር የሚጋሩበት እንጂ” እንደ በፊቱ ብልጽግና ፓርቲ “99 በመቶ አሸነፍኩ” የሚልበት መሆን...
ዜና

የፖለቲካ ፓርቲዎች የመወዳደሪያ ምልክት ይፋ ማድረጊያ ሥነ ስርዓት ላይ...

‎‎የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በ7ኛው ጠቅላላ ሀገራዊ ምርጫ ለመወዳደር የተመዘገቡ የፖለቲካ ፓርቲዎች የመወዳደሪያ ምልክት ማስተዋወቂያና የዕጩዎች ሥነ ምግባር ደንብ መፈራረሚያ መርሐ ግብርን ዛሬ የካቲት 14 ቀን 2018 ዓ.ም አካሄደ።...