Sample Category Title

በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ላይ ተመራጮች ያገኙት ድምፅ መካከል እጅግ የተጋነነ ልዩነት ተስተዋለ፤ ከአንድ ሺሕ በታች እና ከግማሽ ሚሊዮን በላይ ድምፅ ያገኙ ተመራጮች እኩል ወደ...

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የ7ኛውን ጠቅላላ አገራዊ ምርጫ ከፊል አሃዛዊ ዝርዝር ይፋ ያደረገ ሲሆን፣ መረጃዎቹ በተለያዩ የምርጫ ክልሎች አሸናፊ የሆኑ ተመራጮች ባገኟቸው ድምፆች መካከል እጅግ ከፍተኛ ልዩነት እንዳለ ያሳያሉ። በአንዳንድ የምርጫ ክልሎች ከግማሽ ሚሊዮን በላይ የመራጮችን ድምፅ ያገኙ ተመራጮች ቢመዘገቡም፣ በሌላ በኩል ከአንድ ሺሕ እስከ አሥር ሺሕ በሚያንስ ድምፅ...
ምርጫ 2018

የተቃዋሚ ፓርቲዎች እና የግል ዕጩዎች ብልፅግና ፓርቲ ካልተወዳደረባቸው የምክር...

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ትናንት ሰኔ 14 ቀን 2018 ዓ.ም. ይፋ ባደረገው አጠቃላይ የምርጫ ውጤት መሠረት፣ ተቃዋሚ ፓርቲዎች እና የግል ተወዳዳሪዎች በድምሩ 48 የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት (የፓርላማ) እና...
ማብራሪያ ሰጪዎች

ምርጫ ቦርድ የምርጫውን ጠቅላላ ውጤት አሳወቀ፤ ብልፅግና ፓርቲ የፌዴራል...

​የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ዛሬ ሰኔ 14 ቀን 2018 ዓ.ም. በስካይላይት ሆቴል ባዘጋጀው የ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የውጤት ማሳወቂያ መርሐ ግብር ላይ አጠቃላይ የምርጫውን ፍፃሜ ይፋ አድርጓል። ቦርዱ ባወጣው ይፋዊ መግለጫ...
ምርጫ 2018

በዛሬው የምርጫ ውጤት እወጃ ከሁለት እስከ ስድስት አሐዝ የተራራቀ...

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የ7ኛውን ጠቅላላ አገራዊ ምርጫ ውጤት የማረጋገጥ ሂደቱን በመቀጠል፣ ሰኔ 12 ቀን 2018 ዓ.ም. ምሽት በስካይላይት ሆቴል በሰጠው ዕለታዊ ጋዜጣዊ መግለጫ ተጨማሪ የጸደቁ ውጤቶችን ይፋ አደረገ...