ዜና

ዜና

“ያስቀመጥኳቸው ቅድመ ሁኔታዎች ሳይሟሉ በምርጫው መወዳደር ከአጃቢነት የዘለለ ትርጉም አይሰጠኝም” – ኢሕአፓ

7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ከመካሄዱ በፊት ያስቀመጣቸው ቅድመ ሁኔታዎች እንዲፈጸሙ የጠየቀው የኢትዮጵያ ሕዝቦች አብዮታዊ ፓርቲ (ኢሕአፓ)፣ መንግሥት እነዚህን ጥያቄዎች ካልመለሰ በምርጫው መሳተፉ “ከአጃቢነት የዘለለ ትርጉም የለውም” ብሎ እንደሚያምን አስታውቋል። ፓርቲው ከምርጫው በፊት እንዲፈጸሙ ካስቀመጣቸው ነጥቦች መካከል “ግጭቶች ቆመው እውነተኛ ድርድር መደረግ” እንዳለበት እና “የፖለቲካ እስረኞችና ጋዜጠኞች እንዲፈቱ” የሚሉት በዋናነት ተጠቅሰዋል። ከ“ምርጫ...
ማብራሪያ ሰጪዎች

የደንጣ ሕዝብ ዴሞክራሲያዊ ለፍትህ ፓርቲ ለ7ተኛው ጠቅላላ ምርጫ እንዳልሳተፍ...

የደንጣ ሕዝብ ዴሞክራሲያዊ ለፍትህ ፓርቲ (ደሕዴፍፓ) ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ.ም በሚካሄደው ጠቅላላ ሀገራዊ ምርጫ ለመሳተፍ በክልላዊ ፖለቲካ ፓርቲነት ለመመዝገብ መሟላት ያለበትን ቅድመ ሁኔታ ቢያሟላም የእውቅና ሰርተፍኬት ባለማግኘቱ ምክንያት...
ማብራሪያ ሰጪዎች

የኢዜማው አዲሱ መሪ እዮብ መሳፍንት ስለ ፓርቲያቸው የምርጫ ዝግጅት...

በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ደረጃ 299 ዕጩዎችን እንዳስመዘገበ የሚናገረው የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትሕ (ኢዜማ) በመጪው 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ መንግሥት ለመመሥረት የሚያስችል ድምፅ ለማግኘት እየሠራ እንደሆነና ይህ የማይሳካ ከሆነም እንደ...
ምርጫ 2018

በ6,395 የምርጫ ጣቢያዎች በጸጥታና በቁሳቁስ ስርጭት እክሎች ምክንያት የመራጮች...

በ6,395 የምርጫ ጣቢያዎች በጸጥታና በቁሳቁስ ስርጭት እክሎች ምክንያት የመራጮች ምዝገባ እንዳልተጀመረ ምርጫ ቦርድ አስታወቀ ​የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በዋነኝነት ከጸጥታ ችግርና ከቁሳቁስ ስርጭት መዘግየት ጋር በተያያዘ ለ7ኛው ጠቅላላ ሀገራዊ ምርጫ...