ቁጥሮች

ቁጥሮች፦ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የምርጫ በጀቱን ሲያዘጋጅ የመራጮች ቁጥር 53.9 ሚሊዮን ይደርሳል በሚል ግምት ነበር። እንደ ቦርዱ ግምት በቀጣዩ ምርጫ 45.3 ሚሊዮን ህዝብ ለመራጭነት ይመዘገባል ተብሎ ይጠበቃል።