
የ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የመራጮች ምዝገባ ምን ይመስል ነበር?
የዘንድሮው 7ተኛው ጠቅላላ ሀገራዊ ምርጫ የመራጮች ምዝገባ የካቲት 28፣ 2018 ጀምሮ ትላንት ሚያዝያ 14 ተጠናቋል። በዚህ ከተለመደው በማኑዋል (የእጅ ጽሑፍ እና መዝገብ) ምዝገባ አሠራር በተጨማሪ፣ ለመጀመሪያ ጊዜ በአንዳንድ አካባቢዎች...

የፖለቲካ ፓርቲዎች የምርጫ ቅስቀሳ ለማድረግ እንደተቸገሩ ገለጹ
የፖለቲካ ፓርቲዎች የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በየዓመቱ የሚሰጠው ገንዘብ መዘግየት እና የነዳጅ እጥረት እንዲሁም የፀጥታ ሁኔታ እና የፖለቲካ ጫና የምርጫ ቅስቀሳቸውን በፈለጉት መጠን እንዳያከናውኑ እንቅፋት መሆኑን ገለጹ።
“ምርጫ 2018 -...

ባልደራስ ለእውነተኛ ዴሞክራሲ ውስጣዊ ክፍፍሉ ሳይቋጭ፣ ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ...
ባልደራስ ለእውነተኛ ዴሞክራሲ (ባልደራስ) ፓርቲ በዘንድሮው 7ኛው ጠቅላላ ሀገር አቀፍ ምርጫ “በውስጥ በነበሩ መከፋፈሎች” ውስጥ ሆኖም ለምርጫ እየተዘጋጀ መሆኑን የፓርቲው ፕሬዚዳንት አቶ አምሃ ዳኜ ለ“ምርጫ 2018 - ኢትዮጵያ ኢንሳይደር”...
