በማዕከላዊ ጎንደር ዞንና በጎንደር ከተማ በአዘዞ ክፍለ ከተማ የምርጫ ምዝገባ ሲያስተባብሩ የነበሩ የአካባቢ ሚሊሺያዎች...
“ምርጫ 2018 - ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” ትላንት መጋቢት 15፣ 2018 ትብብር ለኢትዮጵያ አንድነት ባወጣው መግለጫ ላይ በመመሥረት ባደረገችው ማጣራት በማዕከላዊ ጎንደር ዞንና በጎንደር ከተማ በአዘዞ ክፍለ ከተማ መጋቢት 12 ቀን 2018 ዓ.ም የምርጫ ምዝገባ ሲያስተባብሩ የነበሩ...
ብልጽግና ፓርቲ የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት ካሉት 158 መቀመጫዎች መካከል በ24ቱ አይወዳደርም
ብልጽግና ፓርቲ ትላንት፣ መጋቢት 15፣ 2018 ይፋ ያደረገው የአዲስ አበባ ዕጩዎቹ ዝርዝር ላይ እንደተመለከተው፣ ለ7ኛውም ጠቅላላ ምርጫ ያስመዘገባቸው ዕጩዎች ብዛት 158ቱ መቀመጫዎች መካከል ለ134ቱ መሆኑ ተመላክቷል፤ ሆኖም፣ በቀሪዎቹ ሁሉም የከተማዋ የምርጫ ክልሎች ውስጥ የተወሰኑ ቁጥር...
ገዢው ፓርቲ የኢዜማ መሪና ምክትላቸው ለፓርላማ በሚወዳደሩባቸው የምርጫ ክልሎች ዕጩ ተወዳዳሪዎችን ሳያቀርብ ቀረ
የአዲስ አበባ ከተማ ካሉት 23 የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መቀመጫዎች መካከል ገዢው ብልጽግና ፓርቲ በሦስት የምርጫ ክልሎች ዕጩ ተወዳዳሪዎችን ሳያቀርብ ቀረ። ብልጽግና ፓርቲ ዕጩዎቹን ካላቀረበባቸው የምርጫ ክልሎች ሁለቱ፤ የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትህ (ኢዜማ) መሪ እና...
ብልፅግና፣ ኢዜማና ትብብር ለኢትዮጵያ ከፍተኛ የእጩዎች ቁጥር ያስመዘገቡ ሦስት ፓርቲዎች ሆኑ
ብልፅግና፣ ኢዜማና ትብብር ለኢትዮጵያ ከፍተኛ የእጩዎች ቁጥር ያስመዘገቡ ሦስት ፓርቲዎች ሆኑ።
“ምርጫ 2018 - ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” የተመለከተው ድምር ፖለቲካ ፓርቲዎች ያስመዘገቧቸው ዕጩዎች ቁጥር እንደሚያሳየው ብልፅግና ፓርቲ 2950፣ የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትሕ ፓርቲ (ኢዜማ) 1256፣ እና ትብብር...
የኢዜማው አዲሱ መሪ እዮብ መሳፍንት ስለ ፓርቲያቸው የምርጫ ዝግጅት ይናገራሉ!
በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ደረጃ 299 ዕጩዎችን እንዳስመዘገበ የሚናገረው የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትሕ (ኢዜማ) በመጪው 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ መንግሥት ለመመሥረት የሚያስችል ድምፅ ለማግኘት እየሠራ እንደሆነና ይህ የማይሳካ ከሆነም እንደ ሁለተኛ አማራጭ በፓርላማ “የተለየ ድምፅ የሚያስተጋባ...
የስድስተኛው እና ሰባተኛው ሀገር ዐቀፍ ምርጫዎች ዕጩዎች ንፅፅር
በሰባተኛው ሀገር አቀፍ ምርጫ የግል ተወዳዳሪ ዕጩዎች ቁጥር ከስድስተኛው ምርጫ አንፃር በግማሽ ቀነሰ
የምርጫ ተሳታፊ ፖለቲካ ፓርቲዎች እና የግል ተወዳዳሪዎች ቁጥር በከፊል ሲቀንስ፣ የጠቅላላ ዕጩዎች ብዛት ግን ጭማሪ ማሳየቱን የስድስተኛው እና ሰባተኛው ሀገር አቀፍ ምርጫዎች ንፅፅር...
በ6,395 የምርጫ ጣቢያዎች በጸጥታና በቁሳቁስ ስርጭት እክሎች ምክንያት የመራጮች ምዝገባ እንዳልተጀመረ ምርጫ ቦርድ አስታወቀ
በ6,395 የምርጫ ጣቢያዎች በጸጥታና በቁሳቁስ ስርጭት እክሎች ምክንያት የመራጮች ምዝገባ እንዳልተጀመረ ምርጫ ቦርድ አስታወቀ
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በዋነኝነት ከጸጥታ ችግርና ከቁሳቁስ ስርጭት መዘግየት ጋር በተያያዘ ለ7ኛው ጠቅላላ ሀገራዊ ምርጫ በ6,395 የምርጫ ጣቢያዎች የመራጮች ምዝገባ አለመጀመሩን...
የኢትዮጵያ ቴሌቪዥን የቅድመ ምርጫ 2018 አዘጋገብ ምን ይመስላል?
መጋቢት 4፣ 2018 — “ምርጫ 2018 - ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” የኢትዮጵያ ቴሌቪዥን (ኢቲቪ) ከጥር 16 እስከ የካቲት 15 ቀን 2018 ዓ.ም ባለው የአንድ ወር ጊዜ ውስጥ በምሽት ሁለት ሰዓት ዜናዎቹ ያቀረባቸውን ዘገባዎች መርምሯል። ዳሰሳው ትኩረት ያደረገው...
ልዩ የምርጫ ጣቢያ ዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ የማቋቋም የቀድሞ አሠራር በመቀየሩ የተማሪዎች የምርጫ ተሳትፎ እንደሚቀንስ ተገለጸ
ትምህርት ሚኒስቴር በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የሚገኙ ተማሪዎች በ7ተኛው ጠቅላላ ሀገራዊ ምርጫ በየመኖርያ አካባቢያቸው ሄደው በመራጭነት እንዲሳተፉ ያስተላለፈው መመሪያ ለትግበራ አዳጋች እንደሆነ እና የተማሪዎችን የምርጫ ተሳትፎ እንደሚቀንስ የተለያዩ አካላት ገለጹ።
የትምህርት ሚኒስቴር “ተማሪዎች መርጠው ለመመለስ የሚያስፈልጋቸው ቀናት...










