የኢዜማው አዲሱ መሪ እዮብ መሳፍንት ስለ ፓርቲያቸው የምርጫ ዝግጅት ይናገራሉ!

በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ደረጃ 299 ዕጩዎችን እንዳስመዘገበ የሚናገረው የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትሕ (ኢዜማ) በመጪው 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ መንግሥት ለመመሥረት የሚያስችል ድምፅ ለማግኘት እየሠራ እንደሆነና ይህ የማይሳካ ከሆነም እንደ ሁለተኛ አማራጭ በፓርላማ “የተለየ ድምፅ የሚያስተጋባ...

የስድስተኛው እና ሰባተኛው ሀገር ዐቀፍ ምርጫዎች ዕጩዎች ንፅፅር

በሰባተኛው ሀገር አቀፍ ምርጫ የግል ተወዳዳሪ ዕጩዎች ቁጥር ከስድስተኛው ምርጫ አንፃር በግማሽ ቀነሰ የምርጫ ተሳታፊ ፖለቲካ ፓርቲዎች እና የግል ተወዳዳሪዎች ቁጥር በከፊል ሲቀንስ፣ የጠቅላላ ዕጩዎች ብዛት ግን ጭማሪ ማሳየቱን የስድስተኛው እና ሰባተኛው ሀገር አቀፍ ምርጫዎች ንፅፅር...

በ6,395 የምርጫ ጣቢያዎች በጸጥታና በቁሳቁስ ስርጭት እክሎች ምክንያት የመራጮች ምዝገባ እንዳልተጀመረ ምርጫ ቦርድ አስታወቀ

በ6,395 የምርጫ ጣቢያዎች በጸጥታና በቁሳቁስ ስርጭት እክሎች ምክንያት የመራጮች ምዝገባ እንዳልተጀመረ ምርጫ ቦርድ አስታወቀ ​የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በዋነኝነት ከጸጥታ ችግርና ከቁሳቁስ ስርጭት መዘግየት ጋር በተያያዘ ለ7ኛው ጠቅላላ ሀገራዊ ምርጫ በ6,395 የምርጫ ጣቢያዎች የመራጮች ምዝገባ አለመጀመሩን...

የኢትዮጵያ ቴሌቪዥን የቅድመ ምርጫ 2018 አዘጋገብ ምን ይመስላል?

መጋቢት 4፣ 2018 — “ምርጫ 2018 - ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” የኢትዮጵያ ቴሌቪዥን (ኢቲቪ) ከጥር 16 እስከ የካቲት 15 ቀን 2018 ዓ.ም ባለው የአንድ ወር ጊዜ ውስጥ በምሽት ሁለት ሰዓት ዜናዎቹ ያቀረባቸውን ዘገባዎች መርምሯል። ዳሰሳው ትኩረት ያደረገው...

ልዩ የምርጫ ጣቢያ ዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ የማቋቋም የቀድሞ አሠራር በመቀየሩ የተማሪዎች የምርጫ ተሳትፎ እንደሚቀንስ ተገለጸ

ትምህርት ሚኒስቴር በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የሚገኙ ተማሪዎች በ7ተኛው ጠቅላላ ሀገራዊ ምርጫ በየመኖርያ አካባቢያቸው ሄደው በመራጭነት እንዲሳተፉ ያስተላለፈው መመሪያ ለትግበራ አዳጋች እንደሆነ እና የተማሪዎችን የምርጫ ተሳትፎ እንደሚቀንስ የተለያዩ አካላት ገለጹ። የትምህርት ሚኒስቴር “ተማሪዎች መርጠው ለመመለስ የሚያስፈልጋቸው ቀናት...

ምርጫ ቦርድ በ‘ምርጫዬ’ መተግበሪያ የሚመዘገቡ መራጮች ቋሚ መለያ ቁጥር ቢያገኙም ሂደቱን በመቀጠል የመራጭነት ካርድ...

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ራስን በራስ ለመመዝገብ በተዘጋጀውና “ምርጫዬ” በተሰኘው የመራጮች ምዝገባ መተግበሪያ የሚመዘገቡ “የተወሰኑ መራጮች ቋሚ የመራጮች ቁጥር እንዳገኙ ምዝገባው የተጠናቀቀ አድርገው በመውሰድ ለ7ተኛው ጠቅላላ ምርጫ የመራጭነት ካርድ” አለመውሰዳቸውን አሳወቀ። ዛሬ የካቲት 29 ቀን 2018...

የ7ተኛው ጠቅላላ ሀገራዊ ምርጫ የመራጮች ምዝገባ ነገ የካቲት 28 ቀን 2018 ዓ.ም ይጀምራል

የ7ተኛው ጠቅላላ ሀገራዊ ምርጫ የመራጮች ምዝገባ ነገ የካቲት 28 ቀን 2018 ዓ.ም ይጀምራል። ምዝገባው በአዲስ አበባ እና ድሬዳዋ ከተማ መስተዳደሮች እንዲሁም በሐረሪ ክልል ሙሉ በሙሉ በዲጂታል የሚከናወን ሲሆን በአፋር ክልል ደግሞ ከዚህ በፊት በተለመደው በእጅ...

7ኛው ጠቅላላ ሀገራዊ ምርጫ ላይ ጥላ ያጠላው የጸጥታ ጉዳይ

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የምርጫ ቁሳቁሶች ዝግጅት እና የምርጫ አስፈጻሚዎችን ሥልጠና መጠናቀቅን ተከትሎ የ7ኛው ጠቅላላ ሀገራዊ ምርጫ የመራጮች ምዝገባ ከቅዳሜ የካቲት 28 ቀን ጀምሮ እንደሚከናወን አስታውቋል። ሆኖም፣ በሀገሪቱ አንዳንድ አካባቢዎች ያለው የጸጥታ ችግር የምርጫው ሂደት...

ነእፓ ራሱን “ዕጩ መንግሥት” አድርጎ እንደሚቆጥር የፓርቲው የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ ነቢሃ መሐመድ ገለጹ

በመጪው 7ኛው ጠቅላላ ሀገራዊ ምርጫ ለፌደራል የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤትና ለክልል ምክር ቤቶች ወደ 1,500 የሚጠጉ ዕጩዎችን ያቀረበው የነጻነትና እኩልነት ፓርቲ (ነእፓ)፤ ራሱን “ዕጩ መንግሥት” አድርጎ እንደሚቆጥር የፓርቲው የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ ነቢሃ መሐመድ ገለጹ። ነቢሃ በተለይ...